Sunnah Media Zone 」【SMZ】


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮት(ሱና) ማለት፣ የቁርኣንና ሀዲስን አስተምህሮት በቀደምቶች(በሠለፎች) ግንዛቤ ላይ በተመሰረተ መልኩ በመገንዘብ(በመረዳት) መተግበር(ማራመድ) መቻል ማለት ነው።

Связанные каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram








Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram




Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


✔️ ጀልባብ ማለት እና ሒጃብ ማለት ኒቃብ ማለት ነው።

☑️ ክፍል ሁለት

⬅️ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ قُل لِّأَزْوَاجِكَ وَبَنَاتِكَ وَنِسَاءِ الْمُؤْمِنِينَ يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِن جَلَابِيبِهِنَّ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَن يُعْرَفْنَ فَلَا يُؤْذَيْنَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
《አንተ ነቢዩ ሆይ! ለሚስቶቸህ፣ ለሴቶች ልጆችህም፣ ለምእምናን ሚስቶችም ከመከናነቢያዎቻቸው በላያቸው ላይ እንዲለቁ ንገራቸው፡፡ ይህ እንዲታወቁና (በባለጌዎች) እንዳይደፈሩ ለመኾን በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡》

قال ابن عباس رضي الله عنهما 《إمر الله نساء المؤمنين إذا خرجن من بيوتهن في حاجة إن يغطبن وجوههن من فوق رؤوسهن بالجلابيب ويبدين عينا واحدة》
قال بعض العلماء إنه في حكم المرفوع إلى النبي
📚تفسير ابن عباس وابن كثير

↪️ ዓብደላ ኢብኑ ዓባስ ይህንን የሂጃብ አንቀፅ ሲተረጉሙ《አላህ በዚህ የቁርአን አንቀፅ አማኝ ሴቶች ለጉዳይ ከቤት ሲወጡ በጀልባባቸው ፊታቸውን እንዲሸፍኑ አዟል》ብለዋለው
ይህን የኢብኑ አባስን ተፍሲር ብዙ ሙስሊም ሊቃውንቶች ከነብዩ የተገኘ ትርጉም(መርፉዕ) ነው ብለዋል ነው ብለውታል።

📚የኢብኑ ዓባስና የኢብኑ ከሲር ተፍሲር።

✍ አቡ ኢብራሆም

መስከረም 23/01/2016 ዓ ል

http://telegram.me/abuibrahim0102030405


✔️  ጀልባብ ማለት ኒቃብ ማለት ነው


                 ክፍል አንድ

⬅️ أَيُّهَا النَّبِيُّ قُل لِّأَزْوَاجِكَ وَبَنَاتِكَ وَنِسَاءِ الْمُؤْمِنِينَ يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِن جَلَابِيبِهِنَّ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَن يُعْرَفْنَ فَلَا يُؤْذَيْنَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
《አንተ ነቢዩ ሆይ! ለሚስቶቸህ፣ ለሴቶች ልጆችህም፣ ለምእምናን ሚስቶችም ከመከናነቢያዎቻቸው በላያቸው ላይ እንዲለቁ ንገራቸው፡፡ ይህ እንዲታወቁና (በባለጌዎች) እንዳይደፈሩ ለመኾን በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡》

⬅️ قال علي بن أبي طلحة ، عن ابن عباس : أمر الله نساء المؤمنين إذا خرجن من بيوتهن في حاجة أن يغطين وجوههن من فوق رؤوسهن بالجلابيب ، ويبدين عينا واحدة .
《ዐልይ ኢብኑ ጠለሐ ከኢብኑ ዐባሰ እንድዘገበው《አላህ አማኝ ሴቶችን ለጉዳይ ከቤት ሲወጡ በጀልባባቸው ራሳቸውንና ፊታቸውን እንዲሸፍኑ አዟልአ ብሏል።》
📚ኢብኑ ከሲር ተፍሲር

✍ አቡ ኢብራሂም

https://t.me/zekatib11


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


✔️  ዘካተል_ፊጥር
                          زكاة الفطر

                 ክፍል _አንድ
  የዘካተል_ፊጥር ግዴታነት(ዋጅብነት)

  ⬅️ زكاة الفطر فرض بالسنة والإجماع

《ዘካተል ፊጥር: በቀደምት ሙስሊም ሙሁራን  ግዴታ መሆኑ በሙሉ ድምፅ ስምምነት ላይ ተደርሶበታል(ኢጅማዕ ተደርጎበታል።》

⬅️ قال العراقي رحمه الله  فيه وجب ركاة الفطر وهو مجمع عليه إليه إلا ممن شذ

➡️ አልዒራቂይ አላህ ይዘንላቸውና 《ዘካተል ፊጥር ግዴታ(ዋጅብ) በመሆኑ ላይቀደምት ሙስሊም ሊቃውንቶች በአንድ ድምፅ ተስማምተውበታል(ኢጅማዕ ተደርጎበታል።)

⬅️ قال إبن المنذر أجمع عوام أهل العلم. على ذلك

ኢብኑል ሙንዚር አላህ ይዘንላቸውና ዘካተል ፊጥር ግዴታ(ዋጅብ) ለመሆኑ አጠቃላይ ሙስሊም ሊቃውንቶች ተስማምተውበታል(ኢጅማዕ አድርገውበታል)

⬅️ قال إسحاق إبن راهويه هو كالإجماع من أهل العلم.

ኢስሐቅ  ኢብኑ ራወይህ አላህ  ይዘንላቸውና
《የዘካተል ፊጥር ግዴታነት አንደ አጠቃላይ የሙስሊም ሊቃውንቶች ስምምነት(እንደ ኢጀማዕ) የሚቆጠር ያህል ነው።》ብለዋል።

⬅️ قال الخطابي رحمه الله قال به عامة أهل العلم

《ኸጣቢይ አላህ ይዘንላቸውናየዘካተል ፊጥር ግዴታነት(ዋጅብነት) የአጠቃላይ የሙስሊም ሊቃውንት ስምምነት(ኢጅማዕ) ነው።》ብለዋል።

📚የሸኽ ዐብድል ዐዚዝ አረይስ የቴሌግራም ቻናል

✍ አቡ ኢብራሂም

ሚያዚያ 07/08/2015ዓ ል
ረመዷን 24/09/1444 ዓ ሂ

https://telegram.me/alfikhul_islamiyah

Показано 20 последних публикаций.

1 502

подписчиков
Статистика канала