ባለፉት 10 ዓመታት ውስጥ በጤና ቴክኖሎጂዎች ውስጥ የተከሰቱት የማያቋርጡ እድገቶች የጨጓራና አንጀት ካንሰርን ለማከም አዲስ ዘመንን ወልደዋል፡፡. ስለዚህም ከዚህ ህመም የመዳን ምጣኔ ከአመት አመት እየተሻሻለ መጥቷል። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ ባለፉት 10 ዓመታት ውስጥ የትልቁ አንጀት ካንሰር ታማሚዎች የአምስት ዓመት የመትረፍ ምጣኔ ወደ 65% ከፍ ብሏል፡፡ “ለምሳሌ ፣ ዛሬ በጣም የተለመደው የጨጓራና የአንጀት ካንሰር አይነት የሆነው የትልቁ አንጀት ካንሰር በከፍተኛ የስኬት ደረጃዎች ሊታከም ይችላል። አንዳንድ የትልቁ አንጀት ካንሰር ዓይነቶችን ለማከም የታለመ ሕክምናን እንጠቀማለን። የታለመ ሕክምና በካንሰር ሕዋሳት ውስጥ ያሉ ልዩ ልዩ የታመሙ ክፍሎችን ነጥሎ ማጥቃት ይችላል፡፡ ይህ ዘዴ የካንሰር ሕዋሳትን እድገትና መስፋፋት ለማስቆም ይረዳል፡፡” የሚሉት በሙያቸው የጨጓራና የአንጀት ካንሰር እንዳለባቸው በምርመራ የተረጋገጠባቸውን ሰዎች በማከም ላይ የሚያተኩሩት የሜዲካል ኦንኮሎጂ ፕሮፌሰሩ ዶክተር ሁሴይን ኢንጊን ። ፕሮፌሰር ሁሴይን ኢንጊንን ለማነጋገር አዲስ አበባ የሚገኘውን የመረጃ ቢሮአችንን ያነጋግሩ።
#digestion #cancer #turkey #treatment #acibadem
#digestion #cancer #turkey #treatment #acibadem