የሦስት ዓመት ሴት ልጅ እናት የሆነችው እና የ33 ዓመቷ ኢትዮጵያዊቷ የሂሳብ መምህርት አናያ በድንገት ደረጃ 4 የጡት ካንሰር እንዳለባት አወቀች። በወቅቱ ለጡት ካንሰር ምርመራ ወደ ህክምና ማዕከላት በዝዎች የሚሄዱበት አልነበረም፡፡ የህመሙ ስርጭት መጠን ማሳያ የሆነው የምርመራ ውጤት ምልክቱ በጡትዋ ላይ እና በጉበቷ ሳይቀር መገኘቱን ጠቆመ። አናያ በቱርኪዬ የሚገኘውን አቺባደም ሆስፒታል አድራሻ አገኘች። ወዲያውኑ በድረ-ገጹ ላይ የኦንላይን ታካሚ ቅጽ ሞላች። የአናያ የሕክምና ሪፖርቶች ወደ ተባባሪ ፕሮፌሰር ወደሆኑት ኦዝጌ ጉሙሴይ ተላኩ። “በጣም ወጣት ታካሚ ነበረች። ሆኖም የጡት ካንሰር ወደ ጉበቷ በመዛመት ላይ ነበር፡፡ HER2-ፖዘቲቭ የጡት ካንሰር ነበረባት። እሷን በኬሞቴራፒ እና በፀረ-HER2 ዒላማ ያደረገ ሕክምና ጀመርን” ሲሉ ተባባሪ ፕሮፌሰር ኦዝጌ ጉሙሴይ ያብራራሉ።
አናያ ወደ አቺባደም እንደደረሰች በአስቸኳይ ጥብቅ ሂደት የሚከተለውን የኬሞቴራፒ ሕክምናን ጀመረች። ከ 4 ዑደቶች በኋላ በጉበት ውስጥ ያሉ ችግሮች ሁሉ ተወገዱ፡፡ ከ6 ዑደቶች የኬሞቴራፒ ሕክምና እንዲሁም ከታለመለት ሕክምና በኋላ ኬሞቴራፒዋን አቁማ በፀረ-HER2 ሕክምና ብቻ ቀጠለች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ፣ ከPET-CT ስካን ውጤቶች የተገኙ ሪፖርቶች ስለ ሁኔታዋ ይፋዊ መግለጫ ሰጡ፡፡ አናያ ነጻ ሆነች። አሁን ከህመሞ ነጻ ከሆነች ከ 2 አመት በላይ ሆኗታል፡፡ ከካንሰር ነፃ ሆና እየኖረች ነው፡፡ ይህም ድንቅ ነው። አናያ እንዲህ ትላለች፡፡ "ይህንን ሆስፒታል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ። ትክክለኛውን ዶክተር በማግኘቴም በጣም እድለኛ ነኝ። ህመሜን ተፋልመውታል፡፡ ተባባሪ ፕሮፌሰር ኦዝጌ ጉሙሴይን አመሰግነዋለሁ። እኔ አምናለሁ፤ መላው የአቺባደም ሰራተኞች የላቁ ባለሙያዎች ናቸው፡፡ ለሚያደርጉት ነገር ትኩረት አላቸው። ሁሉንም አመሰግናለሁ።" ተጨማሪ ነጻ የሕክምና አስተያየት ለማግኘት አዲስ አበባ የሚገኘውን የመረጃ ጽህፈት ቤታችንን ያነጋግሩ።
#pinkoctober #woman #breastcancer #acibadem
https://bit.ly/4085EUk
አናያ ወደ አቺባደም እንደደረሰች በአስቸኳይ ጥብቅ ሂደት የሚከተለውን የኬሞቴራፒ ሕክምናን ጀመረች። ከ 4 ዑደቶች በኋላ በጉበት ውስጥ ያሉ ችግሮች ሁሉ ተወገዱ፡፡ ከ6 ዑደቶች የኬሞቴራፒ ሕክምና እንዲሁም ከታለመለት ሕክምና በኋላ ኬሞቴራፒዋን አቁማ በፀረ-HER2 ሕክምና ብቻ ቀጠለች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ፣ ከPET-CT ስካን ውጤቶች የተገኙ ሪፖርቶች ስለ ሁኔታዋ ይፋዊ መግለጫ ሰጡ፡፡ አናያ ነጻ ሆነች። አሁን ከህመሞ ነጻ ከሆነች ከ 2 አመት በላይ ሆኗታል፡፡ ከካንሰር ነፃ ሆና እየኖረች ነው፡፡ ይህም ድንቅ ነው። አናያ እንዲህ ትላለች፡፡ "ይህንን ሆስፒታል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ። ትክክለኛውን ዶክተር በማግኘቴም በጣም እድለኛ ነኝ። ህመሜን ተፋልመውታል፡፡ ተባባሪ ፕሮፌሰር ኦዝጌ ጉሙሴይን አመሰግነዋለሁ። እኔ አምናለሁ፤ መላው የአቺባደም ሰራተኞች የላቁ ባለሙያዎች ናቸው፡፡ ለሚያደርጉት ነገር ትኩረት አላቸው። ሁሉንም አመሰግናለሁ።" ተጨማሪ ነጻ የሕክምና አስተያየት ለማግኘት አዲስ አበባ የሚገኘውን የመረጃ ጽህፈት ቤታችንን ያነጋግሩ።
#pinkoctober #woman #breastcancer #acibadem
https://bit.ly/4085EUk