Ahmedin Jebel - አሕመዲን ጀበል


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


ይህ ይፋዊ የአሕመዲን ጀበል የቴሌግራም ገፅ ነው!

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


🔥 ለአህመዲን ጀበል የቴሌግራም ቸናል ቤተሰቦች….

በአላህ ፍቃድና በናንተ በቴሌግራም ቤተሰቦቼ እገዛ በቀን 8000 ብሎኬት ማምረት የሚችል ማሽን በኮልፌ ሙስሊም መቃብር ውስጥ መትከል ችለናል አልሀመዱሊላህ። እንኳን ደስ ያላችሁ።

በቀጣይ ደግሞ ኮልፌ የሚመረተውን ብሎኬት ወደ 10ሩም ሙስሊም መካነ መቃብር ቦታዎች የሚያጓጉዝ መኪና ለመግዛት ተነስተናል። ልታግዙን ፍቃደኛ ናችሁ?

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።


🎈አላሁ አክበር 1ሚሊየን 300ሺ ብር አልፈናል!

📍ዛሬ 2 ሚሊየን ብር ሞልተን ማደር አለብን። ዝግጁ ናችሁ?

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አ/አ ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ


📌 አላሁ አክበር አላሁ አክበር አላሁ አክበር

200ሺህ ብር ያስገባው ወንድማችን አብዱ በድጋሚ 300ሺህ ብር ጨምሮ በጠቅላላ 500ሺህ ብር ለቀብር ቦታዎች መኪና ግዢው ገቢ አድርጓለ‍ል። ወንድማቸ‍እን አብዱ መልካም ስራዎችህ በሙሉ ሳይንጠባጠቡ በአላህ ዘንድ ተቀባይነትን ያግኙ። የኸይር ስራ መዝገብህ ለዘልዓለሙ ቤትህን በሚጠቅም ሥራ ይሞላ።

በምስጢር የጠየቅከውን ጉዳይ ጊዜ ሳይፈጅ ሳታስበው ስክትክት ብሎ እጅህ ይግባ። ከሴረኞች ክፉ እሳቤ እና ድርጊት ይጠብቅህ። በዱንያ አንገትህን ቀና የምታደርግ፣ በመጪው ዓለምም ከራስህ ላይ የክብር አክሊል የምትደፋ የአላህ ባለሟል ያድርግህ ።አሚን

🔴እኛስ ምን እንጠብቃለን?

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ T.me/contactuser99 ላይ ይላኩልን።

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አ/አ ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ


📍 አላሁ አክበር

ወንድማችን አብዱ 200ሺህ ብር ገቢ አድርጓል። አላህ ይቀበለው። ሁላችሁም ድዐ አድርጉለት።

ወንድማችን አብዱ አላህ ይቀበልህ። ያወጠኸውን ሁሉ አላህ ይተካልህ። የቀረውንም ይባርክልህ። ወንጀልህን በሙሉ ይማርህ። አይብህን ይሰትርልህ። ልጆችህን ከምታስበው በላይ ሷሊህ ያደርግልህ። በልጆችህ ይካስህ። ያማረ ኻቲማን አላህ ይወፍቅህ። ያለ ሂሳብ ጀነት ከሚገቡ ባሮቹ መካከልም ያድርግህ አሚን።

እናንተስ?

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ T.me/contactuser99 ላይ ይላኩልን።

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አ/አ ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ


📌ዛሬ ብንሞት ምን የማይቋረጥ መልካም ስራ አለን?

ነብዩ ሶለላሁ ዐለይዊ ወሰለም እንዲህ ይላሉ:–

"የሰው ልጅ ሲሞት ስራው ይቋረጣል። ከሶስት ሲቀር።

① ቀጣይነት ያለው ሶደቃ፣

② ወይም ሰዎች የሚጠቀሙበት እውቀት፣

③ ወይ ደግሞ ዱዓ የሚያደርግለት ጥሩ ልጅ።" [ሙስሊም]

የቱ ጋር አለህ? የቱ ጋር አለሽ?

ህዝብ የሚጠቅም ሶደቃ ጥለን ማለፍ የምንፈልግ ከሆነ በሙስሊም መቃብሮች ላይ እየተፈጠሩ ያሉትን የብሎኬት እጥረትና የዋጋ ንረት ለመቀነስ የብሎኬት ማምረቻ ማሽኑን በናንተ ጥረት አሳክተን አሁን ደግሞ ብሎኬቱን ማጓጓዣ መኪና ለመግዛት እየተንቀሳቀስን ነውና ሁላችንም የአቅማችንን ልናግዝ ይገባል።

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
🔴አ/አ ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን


📍 400ሺህ ደርሰናል ብዙ ይቀረናል ሁላችንም ተረባርበል በየቀብሩ ብሎኬት የሚያያጉዘውን መኪና መግዛት ይኖርብናል። አነሰ በዛ ሳትሉ ሁላችሁም አሻራችሁን አኑሩ።

አሻራቸውን ያኖሩ በሙሉ አላህ ይቀበላቸው። ያሰቡት። መዒሻቸው ይመር። ወንጀላቸው ይማር። ዐይባቸው ይሰተር። ዙሪያቸው ይባረክ። ባወጡት ይተካ። የቀራቸው ይበርክት።
አሚን!

እናንተስ?

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።


የጁምዓ ሰደቃችሁን ለነገ ቤታችሁ

በኮልፈ‍ኤ የሚመረተውን ብሎኬት ወደ 10ሩም ሙስሊም መካነ መቃብር ቦታዎች የሚያጓጉዝ መኪና ለመግዛት ተነስተናል። ይህ እንዲሳካ የምትሹ ሁሉ የጁምዐ ሰደቃችሁን እንድትነይቱ እንጠይቃለን

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።


📍250,000 ብር ደርሰናል

አልሀምዱሊላህ አዲስ አበባ ውስጥ ለሚገኙ 10 የቀብር ቦታዎች ብሎኬት ለማመላለስ የሚያግዝ መኪና ለመግዛት የጀመርነው ዘመቻ በሰዐታት ውስጥ ብቻ250,000 ብር ሰብስበናል። ዛሬ ለሊቱን 700,000ብር ደርሰን ለማደር።

10ሺህ ብር የምትነይቱ 70 ሰዎች

100ሺህ ብር የምትነይቱ 7 ሰዎች ታስፈልጉናላችሁ የታላችሁ?

📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።


ማሻአላህ ወንድማችን የቁርሴን ለነገው ቤቴ ብሎ ለቀብር ቦታዎች የብሎኬት ማጓጓዣ መኪና ግዢ የአቅሙን ድጋፍ አድርጓል። እናንተስ?

📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።


ለቀብር ቦታዎች የሚመረቱትን ብሎኬቶች አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙት ወደ 10ሩም የቀብር ቦታዎች ለማጓጓዝ የሚያገለግል መኪና ለመግዛት ጥሪ ካቀረብን በኃላ ብዙዎች ምላሽ እየሰጡነ‍ኣ አሻራቸውን እያኖሩ ነው። እናንተስ?

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።


🔥 ለአህመዲን ጀበል የቴሌግራም ቸናል ቤተሰቦች….

በአላህ ፍቃድና በናንተ በቴሌግራም ቤተሰቦቼ እገዛ በቀን 8000 ብሎኬት ማምረት የሚችል ማሽን በኮልፌ ሙስሊም መቃብር ውስጥ መትከል ችለናል አልሀመዱሊላህ። እንኳን ደስ ያላችሁ።

በቀጣይ ደግሞ ኮልፌ የሚመረተውን ብሎኬት ወደ 10ሩም ሙስሊም መካነ መቃብር ቦታዎች የሚያጓጉዝ መኪና ለመግዛት ተነስተናል። ልታግዙን ፍቃደኛ ናችሁ?

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።


አብዛኛው ተሳክቷል፤ ውስን ይቀረናል!
📕📕📕📕📕📕📕📕📕📕📕📕

በአዲስ አበባ የቀብር ቦታዎች ላይ ያለውን የብሎኬት ችግር ለመቀርፍ የብሎኬት ማምረቻ ማሽን ለመግዛት በወርሀ ረመዳን ጥሪ አቅርበን እንደነበር ይታወሳል።

ላቀረብነው ጥሪ እናንተም ሳታሳፍሩን የፈጠነ ምላሽ ሰጥታችሁን ለማሽን ግዢ የሚያስፈልገውን በቂ ገንዘብን መሰብሰብ ችለን እኛም በቀን 8000 ብሎኬት ማምረት የሚችል ማሽን ገዝተን በኮልፌ ሙስሊም መቃብር ግቢ ውስጥ ተክለናል። በትናንትናው እለትም የአዲስ አበባ መጅሊስ ፕረዝዳንት ሸህ ሱልጣን ሀጂ አማን በተገኙበት የማስጀመሪያና የሙከራ ምርት ማምረት ተችሏል።አልሀምዱሊላህ!

በማስጀመሪያው ፕሮግራም ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የከፍተኛ ምክር ቤቱ ፕሬዝደንት ክቡር ዶ/ር ሼህ ሱልጣን ሃጂ አማን ኤባ እንዳሉት ይህ የብሎኬት ማሽን በቀብር ስራ ሂደት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል። በመሆኑም ይህ እውን እንዲሆን ላደረገው አላህ ምስጋና ይድረሰው ያሉት ፕሬዝደንቱ ህብረተሰቡን በማስተባበር ማሽኑ እንዲገዛ ላደረጉት ኡስታዝ አህመዲን ጀበልን ጨምሮ የገንዘብ መዋጮ ላደረጉት በሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

ኡስታዝአህመዲን ጀበል በበኩላቸው ጥሪያቸውን ተቀብለው ምላሽ ለሰጡ ከ1 ብር ጀምሮ መዋጮ ላደረጉና ይህ ማሽን ተገዝቶ እስኪተከል ድረስ አሻራቸውን ላኖሩ በሙሉ ምስጋናቸውን ካቀረቡ በኃላ በቀጣይ የሚመረተውን ብሎኬት አዲስ አበባ ውስጥ ወዳሉት 10 ሙስሊም መካነ መቃብሮች ላይ ለማጓጓዝ ተሽከርካሪ መኪና ስለሚያስፈልግ ሁሉም የሚችለውን የአቅሙን ከታች በተቀመጠው አካውንት ድጋፍ በማድረግ ለዚህ ዘላቂነት ላለው ሰደቃ የአቅሙን አሻራ እንዲያኖር ጥሪያችውን አቅርበዋል።

📌ንግድ ባንክ 1000615556638
📌ዘምዘም ባንክ 0039579120101
📌አቢሲኒያ ባንክ 182273333
📌ሂጅራ ባንክ 1004444480001
📌አዋሽ ባንክ 014221321497500
🔴አዲስ አበባ ሙስሊም ቀብር አስተዳደር ኮሚቴ

ገቢ ያደረጋችሁበትን ደረሰን በ @contactuser99 ላይ ይላኩልን።




እሔ ልጅ የወንድማችን ኡስታዝ ኑረላህ ሃሚዲን ልጅ ሲሂን
ስሙ፦ አብደልሙህስን ኑረላህ ሃሚዲን ይባላል።


የሸይከ መሀመድ ሃሚዲን ወንድም ልጅ ነው። በሸገር ከተማ ቡራዩ አከባቢ ሰኞ መስከረም 27 ከሰዓት በኋላ እንደ ወጣ አልተመለሰም ቤተሰብ በጣም ተጨናንቋል ያገኛቹት በዚህ ስልክ ቁጥር-0911479811
+251911235134


“ከመልካም ስራዎች በላጩ ተግባር በሙእሚን ወንድምህ ልቦና ውስጥ ደስታን ማስገባት፣ ወይም እዳውን መክፈል፣ ወይም ምግብ ማብላት ነው።”

ረሱል ‎ﷺ


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ስንቶቻችን ነን ጤነኛ ሆነን…..


የመሬት መንቀጥቀጥ መብዛቱ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يُقْبَضَ العِلْمُ، وتَكْثُرَ الزَّلازِلُ﴾

“ሰዓቲቱ ‘ትንሳዔ’ አትቆምም እውቀት እስከሚነሳና የመሬት መንቀጥቀጥ እስከሚበዛ ድረስ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1036


“በትንሳዔ ዕለት የስራ መዝገቡ አስደስቶት መመልከትን የወደደ እስቲግፋር ማድረግ ያብዛ።”

ረሱል (ﷺ)


የ6 አመት ታዳጊው ልጃችን ሙሐመድ ይመር እግሩ ላይ በካንሰር ህመም የተጠቃ ሲሆን ይህም በከፍተኛ ሁኔታ ስለተሰራጨ ህይወቱ እጅግ አስጊ በሆነ ደረጃ ላይ ይገኛል።

በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከፍተኛ የህክምና ባለሙያዎች እንደ መጨረሻ መፍትሄ የተደረሰበት አቋም የልጃችንን አንድ እግሩን ሙሉ ለሙሉ ቆርጦ ማስወገድን ነው።ነገር ግን ወደ ውጪ ሀገር ሄዶ ተገቢውን ህክምና ካገኘ እግሩም ሳይቆረጥ ከበሽታው የሚድንበት ሰፊ ዕድል በመኖሩ የሆስፒታሉ የሀኪሞች ቦርድም ይህንኑ በመወሰን ለውጪ ሀገር ህክምናው የሚያስፈልገውን ህጋዊ ድጋፍና ማስረጃዎችን አዘጋጅቶልናል።

የታዳጊው ህይወት እጅግ አስጊ ደረጃ ላይ ያለ በመሆኑ በአስቸኳይ ወደ ውጪ ሀገር ሄዶ ህክምናውን ማግኘቱ የግድ ሆኗል።ለዚህ የውጪ ሀገር ህክምና በአጠቃላይ ከ25,000$(ዶላር) በላይ እንደሚያስፈልገው ታውቋል።ይህን ለመሸፈን ደግሞ ፍፁም ከአቅማችን በላይ ስለሆነብን ለአላህ ብላችሁ የዚህን ታዳጊ ልጃችንን ህይወት ለመታደግ ሰበብ እንድትሆኑንና ወገናዊ ድጋፋችሁን እንድታደርጉልን ልባዊ በሆነ ትህትና እንጠይቃለን።

አቡ ሁረይራ ባስተላለፉት ሀዲስ የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ «ከአንድ ሙስሊም አንድን የዱንያ ጭንቀት ያስወገደ አላህ ከአኺራ ጭንቀት ያስወግድለታል፤ በዱንያ ለተቸገረ ሰው ያቀለለ አላህ በዱንያም በአኺራም ያቀልለታል፤ የአንድ ሙስሊምን ነውር ለሸፈነ ሰው አላህ በዱንያም በአኺራም ይሸፍንለታል፤ አንድ የአላህ ባሪያ ወንድሙን ባገዘ ቁጥር አላህ እሱን ያግዘዋል።»

የባንክ አካውንት፦
ይመር ዳውድ ሰብስብ (የልጁ አባት)

1000647096267 (ንግድ)
014251391234400 (አዋሽ)
69738087 (አቢሲኒያ)
0020246820101 (ዘምዘም)
1000519035101 (ወጋገን)


ስልክ፦
0922524124 (ይመር ዳውድ)


IYAAFANNOO! የአፋልጉን ጥሪ
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
Daa'imtii photo isii asii gadiitti argitan kaleessaa Gara sa'aa 8 ttii suuqaa waa bituuf baatee, (ALAM BANK,UNISA)Gara manaa hin deebinee!Namoonni argitan nu iyya'aa, Du'aa  nu godha!Galatoomaa

የአፋልጉን ጥሪ
🔺🔺🔺🔺🔺
ከታች ፎቶዋን የምትመለከቱት ልጅ/ህፃን ትላንት ከ ሰዐት 8 ገደማ ከሱቅ ዕቃ ለመግዛት ወጥታ አልተመለሰችም [ቦታ ዐለም ባንክ ፣ዪኒሳ]ዕባካችሁ ዐፋልጉን
Lakk. Bilbilaa/ስልክ   0911314278
                                   0911380154
                                   0911060567

Показано 20 последних публикаций.