👉ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ያለች ሴት ቁርአን መንካትም ሆነ መቅራት ክልክል(ሐራም) ይሆንባታልን???????
በፍፁም ሐራም አይሆንባትም!!!!!!
አንድ ሙስሊም ሴት ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ስትሆን ሐራም የሚሆኑባት ነገሮች አራት ነገሮ ብቻና ብቻ ናቸው !!!!!!!!!።
✔️ ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ሆና ቁርአን መንካትም ሆነ መቅራት ትችላለችን????
⬅️ الرَّاجِحُ فِي حُكْمِ قِرَاءَةِ الحَائِضِ لِلْقُرْآنِ مِنْ حِفْظِهَا وَمِنَ المُصْحَفِ
ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ሆና ቁርአን የመንካትም ሆነ የመቅራት ትክክለኛው ብይን!!!
⬅️ يجيبكَ الشَّــيخُ العلّامــة عــبيد الجَــابِري رحمه الله :
ሸይኽ ዑበይዲል ጃቢሪይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለው ፍንትው ያለ ብይን(ፈትዋ) ሰጥ ተዋል።
⬅️《 وها هنا مسألة هل يجوز للمسلمة أن تقرأ القرآن وهي حائض؟
👉 ሸይኽ ዑበይዲል ጃቢሪይ አላህ ይዘንላቸውና《ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ሆኗ ቁርአን በቃሏ መቅራት ትችላለችን? ቁርአንስ መንካት ትችላለችን?》ተብለው ተጠይቀው ሲመልሱ…
وها هنا يُفرَّق بين حالين:
⬅️ الأولى: إذا كانت عن ظهر قلب فهذه لا إشكال فيها إن شاء الله، وكذلك إذا كانت تقرأ القرآن من خلال كتاب تفسير مثل تفسير ابن كثير، تفسير ابن جرير، تفسير ابن أبي حاتم وغيرها،
1ኛ:ሀይድ ላይ ያለች ሴት ቁርአን ሳትይዝ በአዕምሮዋ(በቃሏ) መቅራቷና ከተፉሲርና ከሌሎች ኪታቦች ውስጥ ተፅፎ የሚገኝን የቁርአን አንቀፆችን ማንበቧ መቻሉ በፍፁም አጠያያቂ አይደለም። ስለዚህ ትችላለች።》
وإنما الخلاف الكبير إذا كانت تقرأ من المصحف، فمن أهل العلم من شدَّد في هذا، ومنعها إلا أن تكون بحائل –خِرقة- تجعلها على يدها أو القُفاز وهو الذي يسمِّيه العامة الجونتي – الظاهر أنها لفظة أعجمية- المعروف في لغة العرب وأهل الإسلام القفاز، ثم تفرَّعت عنها مسألة أُخرى قالوا لا تمسُّ الصفحات بل تقلبها بشيء مثل عود أو مرسام أو غير ذلك، وهذا في الحقيقة تَشديدٌ لا دليل عليه أبدًا،
《ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ያለች ሴት ቁርአንን በጨርቅ ሸፍና ወይም ጓንት በእጇ አጥልቃ ወይም የቁርአኑን ገፆች በእንጨት እየገለፀች ካልሆነ በቀር ያለምንም መሸፈኛ በቀጥታ በእጇ መንካት አትችልም የሚል የጠነከረ አቋም ያላቸው ሙስሊም ሊቃውንት አሉ ይሁንና ይህ አለአግባብ ማክረር ነው።》
والصواب أنها تقرأ القرآن عن ظهر قلب أو من المصحف وتمسّه بيدها لأن النجاسة في مكان محدود وبقية جسمها طاهر، والله أعلم 》.
《ትክክሉና በማስረጃ የተደነገገው ግን ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ያለች ሴት ልጅ ቁርአንን በቃልዋም መቅራት ትችላለች እንደዚሁም ቁርአንን(ሙስሐፍን) ያለምንም መሸፈኛ በቀጥታ በእጇ መንካትና መዳበስ ትችላለች።》
📚المَــصْدَرُ
[ اللقاء 25 من لقاءات الجمعة 8 جمادى الأولى 1436هـ
ሀሳቡን ስናጠቃልል
ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ እያለች የማይፈቀዱላት(ሐራም የሚሆኑባት) ነገራት አራት ነገራት ብቻ እና ብቻ ናቸው።
1ኛ:ወሲባዊ ግንኙነት(ጂማዕ)
﴿وَيَسأَلونَكَ عَنِ المَحيضِ قُل هُوَ أَذًى فَاعتَزِلُوا النِّساءَ فِي المَحيضِ وَلا تَقرَبوهُنَّ حَتّى يَطهُرنَ فَإِذا تَطَهَّرنَ فَأتوهُنَّ مِن حَيثُ أَمَرَكُمُ اللَّهُ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوّابينَ وَيُحِبُّ المُتَطَهِّرينَ﴾
سورة البقرى(222)
《ስለ ሀይድ(የወር አበባ) ይጠይቁሀል እሱ(የሀይድ) ደም ነጃሳ ነውና ወንዶች በሀይድ ወቅት ሴቶችንእንዳይቀርቧቸው(ጂማዕ(ወሲባዊ )ግንኙነት) እንዳያደርጓቸው።》
ሱረቱል በቀራ (222)
2ኛ:መስገድ 3ኛ:መፆምና
- وعن أبي سعيدٍ الخدري قال: قال رسولُ الله ﷺ: أليس إذا حاضَتِ المرأةُ لم تُصَلِّ ولم تَصُمْ؟. متَّفقٌ عليه
አቢ ሰዒዲንል ኹድሪይ በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ 《 ሴት ልጅ ሀይድ ላይ ከሆነች አትሰግድምም አትፆምም አይደም እንዴ?》ብለዋል
ኢማሙ ቡኻሪይ እና ሙስሊም ተስማምተውበታል።
ይህ ሀዲስ ተራ ቁጥር አንድና ሁለት ላይ ለተጠቀሱት ብይኖች ማስረጃ ነው።
4ኛ:ካዕባን መጠወፍ ናቸው።
عن عائشة رضي الله عنها قالت: لَمَّا جِئنا سَرِفَ حِضْتُ، فقال النبي صلى الله عليه وسلم: ((افعَلي ما يفعَلُ الحاجُّ، غير ألَّا تطوفي بالبيتِ حتى تطهُرِي))؛ متفق عليه
《እናታችን አዒሻህ አላህ ስራዋን ይውደድላትና ሀጀተል ወዳዕ(የመሰናበቻው ሐጅ ላይ ሰሪፍ ሚባል ቦታ ስደርስ ሀይዴ መጣ ያኔ ነብዩ《ካዕባን እንዳትጠውፊ እንጂ ሀጃጆች የሚተገብሩትን ዒባዳህ በሙሉ ተግብሪ ብለዋታል።》
👉 ሀይድ ላይ ያለች ሴት ዒባዳህ ክልክል ቢሆንባት ኖሮ ነብዩ ካዕባን ከመጠውፍ ውጭ ያለውን የሐጅ ተግባር ተግብሪ ባላሏት ነበር።
✍ አቡ ኢብራሂም
የካቲት 09//06/2015ዓ ል
https://telegram.me/alfikhul_islamiyah
በፍፁም ሐራም አይሆንባትም!!!!!!
አንድ ሙስሊም ሴት ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ስትሆን ሐራም የሚሆኑባት ነገሮች አራት ነገሮ ብቻና ብቻ ናቸው !!!!!!!!!።
✔️ ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ሆና ቁርአን መንካትም ሆነ መቅራት ትችላለችን????
⬅️ الرَّاجِحُ فِي حُكْمِ قِرَاءَةِ الحَائِضِ لِلْقُرْآنِ مِنْ حِفْظِهَا وَمِنَ المُصْحَفِ
ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ሆና ቁርአን የመንካትም ሆነ የመቅራት ትክክለኛው ብይን!!!
⬅️ يجيبكَ الشَّــيخُ العلّامــة عــبيد الجَــابِري رحمه الله :
ሸይኽ ዑበይዲል ጃቢሪይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለው ፍንትው ያለ ብይን(ፈትዋ) ሰጥ ተዋል።
⬅️《 وها هنا مسألة هل يجوز للمسلمة أن تقرأ القرآن وهي حائض؟
👉 ሸይኽ ዑበይዲል ጃቢሪይ አላህ ይዘንላቸውና《ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ሆኗ ቁርአን በቃሏ መቅራት ትችላለችን? ቁርአንስ መንካት ትችላለችን?》ተብለው ተጠይቀው ሲመልሱ…
وها هنا يُفرَّق بين حالين:
⬅️ الأولى: إذا كانت عن ظهر قلب فهذه لا إشكال فيها إن شاء الله، وكذلك إذا كانت تقرأ القرآن من خلال كتاب تفسير مثل تفسير ابن كثير، تفسير ابن جرير، تفسير ابن أبي حاتم وغيرها،
1ኛ:ሀይድ ላይ ያለች ሴት ቁርአን ሳትይዝ በአዕምሮዋ(በቃሏ) መቅራቷና ከተፉሲርና ከሌሎች ኪታቦች ውስጥ ተፅፎ የሚገኝን የቁርአን አንቀፆችን ማንበቧ መቻሉ በፍፁም አጠያያቂ አይደለም። ስለዚህ ትችላለች።》
وإنما الخلاف الكبير إذا كانت تقرأ من المصحف، فمن أهل العلم من شدَّد في هذا، ومنعها إلا أن تكون بحائل –خِرقة- تجعلها على يدها أو القُفاز وهو الذي يسمِّيه العامة الجونتي – الظاهر أنها لفظة أعجمية- المعروف في لغة العرب وأهل الإسلام القفاز، ثم تفرَّعت عنها مسألة أُخرى قالوا لا تمسُّ الصفحات بل تقلبها بشيء مثل عود أو مرسام أو غير ذلك، وهذا في الحقيقة تَشديدٌ لا دليل عليه أبدًا،
《ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ያለች ሴት ቁርአንን በጨርቅ ሸፍና ወይም ጓንት በእጇ አጥልቃ ወይም የቁርአኑን ገፆች በእንጨት እየገለፀች ካልሆነ በቀር ያለምንም መሸፈኛ በቀጥታ በእጇ መንካት አትችልም የሚል የጠነከረ አቋም ያላቸው ሙስሊም ሊቃውንት አሉ ይሁንና ይህ አለአግባብ ማክረር ነው።》
والصواب أنها تقرأ القرآن عن ظهر قلب أو من المصحف وتمسّه بيدها لأن النجاسة في مكان محدود وبقية جسمها طاهر، والله أعلم 》.
《ትክክሉና በማስረጃ የተደነገገው ግን ሀይድ(የወር አበባ) ላይ ያለች ሴት ልጅ ቁርአንን በቃልዋም መቅራት ትችላለች እንደዚሁም ቁርአንን(ሙስሐፍን) ያለምንም መሸፈኛ በቀጥታ በእጇ መንካትና መዳበስ ትችላለች።》
📚المَــصْدَرُ
[ اللقاء 25 من لقاءات الجمعة 8 جمادى الأولى 1436هـ
ሀሳቡን ስናጠቃልል
ሴት ልጅ ሀይድ(የወር አበባ) ላይ እያለች የማይፈቀዱላት(ሐራም የሚሆኑባት) ነገራት አራት ነገራት ብቻ እና ብቻ ናቸው።
1ኛ:ወሲባዊ ግንኙነት(ጂማዕ)
﴿وَيَسأَلونَكَ عَنِ المَحيضِ قُل هُوَ أَذًى فَاعتَزِلُوا النِّساءَ فِي المَحيضِ وَلا تَقرَبوهُنَّ حَتّى يَطهُرنَ فَإِذا تَطَهَّرنَ فَأتوهُنَّ مِن حَيثُ أَمَرَكُمُ اللَّهُ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوّابينَ وَيُحِبُّ المُتَطَهِّرينَ﴾
سورة البقرى(222)
《ስለ ሀይድ(የወር አበባ) ይጠይቁሀል እሱ(የሀይድ) ደም ነጃሳ ነውና ወንዶች በሀይድ ወቅት ሴቶችንእንዳይቀርቧቸው(ጂማዕ(ወሲባዊ )ግንኙነት) እንዳያደርጓቸው።》
ሱረቱል በቀራ (222)
2ኛ:መስገድ 3ኛ:መፆምና
- وعن أبي سعيدٍ الخدري قال: قال رسولُ الله ﷺ: أليس إذا حاضَتِ المرأةُ لم تُصَلِّ ولم تَصُمْ؟. متَّفقٌ عليه
አቢ ሰዒዲንል ኹድሪይ በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ 《 ሴት ልጅ ሀይድ ላይ ከሆነች አትሰግድምም አትፆምም አይደም እንዴ?》ብለዋል
ኢማሙ ቡኻሪይ እና ሙስሊም ተስማምተውበታል።
ይህ ሀዲስ ተራ ቁጥር አንድና ሁለት ላይ ለተጠቀሱት ብይኖች ማስረጃ ነው።
4ኛ:ካዕባን መጠወፍ ናቸው።
عن عائشة رضي الله عنها قالت: لَمَّا جِئنا سَرِفَ حِضْتُ، فقال النبي صلى الله عليه وسلم: ((افعَلي ما يفعَلُ الحاجُّ، غير ألَّا تطوفي بالبيتِ حتى تطهُرِي))؛ متفق عليه
《እናታችን አዒሻህ አላህ ስራዋን ይውደድላትና ሀጀተል ወዳዕ(የመሰናበቻው ሐጅ ላይ ሰሪፍ ሚባል ቦታ ስደርስ ሀይዴ መጣ ያኔ ነብዩ《ካዕባን እንዳትጠውፊ እንጂ ሀጃጆች የሚተገብሩትን ዒባዳህ በሙሉ ተግብሪ ብለዋታል።》
👉 ሀይድ ላይ ያለች ሴት ዒባዳህ ክልክል ቢሆንባት ኖሮ ነብዩ ካዕባን ከመጠውፍ ውጭ ያለውን የሐጅ ተግባር ተግብሪ ባላሏት ነበር።
✍ አቡ ኢብራሂም
የካቲት 09//06/2015ዓ ል
https://telegram.me/alfikhul_islamiyah