የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት 109 ሚሊየን ብቻ ነው ተባለ‼️
የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ከ 120 ሚሊየን በላይ ይደርሳል ሲባል የቆየ ቢሆንም ከሳምንታት በፊት የወጣ የመንግስት መረጃ የአገሪቱ ህዝብ ብዛት 109 ሚሊየን ብቻ ነው ሲል መግለፁ ተሰምቷል።
የስታስቲክስ አገልግሎት ይፋ ባደረገው መረጃ ባለፈው ሀምሌ 2016 ዓም የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥሩ 109.4 ሚሊየን ደርሷል ሲል ነው የገለፀው።
Via:- ቅዳሜ ገበያ
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ከ 120 ሚሊየን በላይ ይደርሳል ሲባል የቆየ ቢሆንም ከሳምንታት በፊት የወጣ የመንግስት መረጃ የአገሪቱ ህዝብ ብዛት 109 ሚሊየን ብቻ ነው ሲል መግለፁ ተሰምቷል።
የስታስቲክስ አገልግሎት ይፋ ባደረገው መረጃ ባለፈው ሀምሌ 2016 ዓም የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥሩ 109.4 ሚሊየን ደርሷል ሲል ነው የገለፀው።
Via:- ቅዳሜ ገበያ
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s