ዩናይትድ ስቴትስ የመንግሥት ሠራተኞች ከደቡብ ሱዳን እንዲወጡ አዘዘች‼️
ዩናይትድ ስቴትስ ደቡብ ሱዳን ውስጥ እየታየ ያለው ውጥረት እየበረታ በመምጣቱ፣ ከአስቸኳይ ጊዜ ሠራተኞች ውጪ ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች።
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ፣ ዛሬ በአወጣው የአስቸኳይ ጊዜ የጉዞ ማስጠንቀቂያ፣ በደቡብ ሱዳን ጦርነቱ መቀጠሉንና፣ ሕዝብ በቀላሉ ሊያገኛቸው የሚችላቸው የጦር መሳሪያዎች መኖራቸውን በማመላከት፣ የአስቸኳይ ጊዜ ሠራተኞች ያልኾኑ የመንግሥት ሠራተኞች በሙሉ ከደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ እንዲወጡ አዟል።
ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝደንት ሪክ ማቻር ጋራ ጥብቅ ግንኙነት ያለው የታጠቀ ቡድን ማክሰኞ ዕለት በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኝ የጦር ሰፈር ላይ ወረራ ማካሄዱን ተከትሎ፣ ለማቻር ታማኝ የነበሩት የጦሩ ምክትል አዛዥ ጀነራል ጋብሪኤል ዱፕ ላም እና ሁለት ሚኒስትሮች ለእስር ተዳርገዋል።
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
ዩናይትድ ስቴትስ ደቡብ ሱዳን ውስጥ እየታየ ያለው ውጥረት እየበረታ በመምጣቱ፣ ከአስቸኳይ ጊዜ ሠራተኞች ውጪ ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች።
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ፣ ዛሬ በአወጣው የአስቸኳይ ጊዜ የጉዞ ማስጠንቀቂያ፣ በደቡብ ሱዳን ጦርነቱ መቀጠሉንና፣ ሕዝብ በቀላሉ ሊያገኛቸው የሚችላቸው የጦር መሳሪያዎች መኖራቸውን በማመላከት፣ የአስቸኳይ ጊዜ ሠራተኞች ያልኾኑ የመንግሥት ሠራተኞች በሙሉ ከደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ እንዲወጡ አዟል።
ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝደንት ሪክ ማቻር ጋራ ጥብቅ ግንኙነት ያለው የታጠቀ ቡድን ማክሰኞ ዕለት በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኝ የጦር ሰፈር ላይ ወረራ ማካሄዱን ተከትሎ፣ ለማቻር ታማኝ የነበሩት የጦሩ ምክትል አዛዥ ጀነራል ጋብሪኤል ዱፕ ላም እና ሁለት ሚኒስትሮች ለእስር ተዳርገዋል።
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s