የጀናዛ ሰላት አሰጋገድ
አራት ጊዜ ተክቢራ ይደረጋል፤
☞ ከመጀመሪያ ተክቢራ በመቀጠል አል ፋቲሀ
(የመክፈቻው ምዕራፍ) ይነበባል። ከዚህም በተጨማሪ
አጠር ያለ የቁርአን ምዕራፍ ወይም አንድ ወይም ሁለት
አንቀፅ ቢያነብ ጥሩ ነው። ይህንን በማስመልከት
ከአብደላህ ኢብን አባስ የተዘገበ ትክክለኛ ሀዲስ ስላለ
ነው።
☞ ከዚያም ለሁለተኛ ጊዜ ተክቢራ ይደረጋል፤
ከተሸሁድ ቀጥሎ እንዳለው በነብዩ ላይ ሰለዋት
ያወርዳል። ከዚያም በሶስተኛው ተክቢራ ከተደረገ በኃላ
እንዲህ ይላል
( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟِﺤﻴﻨﺎ ﻭﻣﻴﺘِﻨﺎ، ﻭﺷﺎﻫﺪﻧﺎ ﻭﻏﺎﺋﺒﻨﺎ، ﻭﺻﻐﻴﺮﻧﺎ ﻭﻛﺒﻴﺮﻧﺎ،
ﻭﺫَﻛَﺮِﻧﺎ ﻭﺃﻧﺜﺎﻧَﺎ، ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻣﻦ ﺃﺣﻴَﻴﺘَﻪُ ﻣﻨﺎ ﻓﺄﺣﻴﻪ ﻋﻠﻰ ﺍﻹﺳﻼﻡ، ﻭﻣﻦ
ﺗﻮﻓﻴﺘﻪ ﻣﻨﺎ ﻓَﺘَﻮَﻓﻪُ ﻋﻠﻰ ﺍﻹﻳﻤﺎﻥ، ﺍﻟﻠﻬَﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻪ، ﻭﺍﺭﺣﻤﻪ،
ﻭﻋﺎﻓﻪ،
ﻭﺍﻋﻒ ﻋﻨﻪ، ﻭﺃﻛﺮِﻡ ﻧُﺰُﻟَﻪ، ﻭَﻭَﺳﻊ ﻣُﺪﺧَﻠَﻪ، ﻭﺍﻏﺴﻠﻪ ﺑﺎﻟﻤﺎﺀ
ﻭﺍﻟﺜﻠﺞ
ﻭِﺍﻟﺒﺮﺩ، ﻭﻧﻘﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﺨﻄﺎﻳﺎ ﻛﻤﺎ ﻳﻨﻘﻰ ﺍﻟﺜﻮﺏ ﺍﻷﺑﻴﺾ ﻣﻦ ﺍﻟﺪَﻧﺲ،
ﻭﺃﺑﺪﻟﻪُ ﺩﺍﺭﺍ ﺧﻴﺮﺍ ﻣﻦ ﺩﺍﺭﻩ، ﻭﺃﻫﻼ ﺧﻴﺮﺍ ﻣﻦ ﺃﻫﻠﻪ، ﻭﺃﺩﺧﻠﻪ ﺍﻟﺠﻨﺔ،
ﻭﺃﻋﺬﻩ ﻣﻦ ﻋﺬﺍﺏ ﺍﻟﻘﺒﺮ، ﻭﻋﺬﺍﺏ ﺍﻟﻨﺎﺭ، ﻭﺍﻓﺴﺢ ﻟﻪ ﻓﻲ ﻗﺒﺮﻩ، ﻭﻧﻮﺭ ﻟﻪ
ﻓﻴﻪ، ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻻ ﺗَﺤﺮﻣﻨَﺎ ﺃﺟﺮﻩ ﻭﻻ ﺗُﻀِﻠﻨﺎ ﺑﻌﺪﻩ )
(አላሁመ ኢግፊር ሊሐይና ወመይቲና ወሻሂድና ወጋኢቢና
ወሰጊሪና ወከቢሪና ወዘከሪና ወኡንሳና አላሁመ መን
አህየይተሁ ሚና ፈአህይሂ አለል ኢስላም ወመን
ተወፈይተሁ ሚና ፈተወፈሁ አለል ኢማን አላሁመ ኢግፊር
ለሁ ወግሲልሁ ቢልማኢ ወሰልጂ ወልበረዲ ወነቂሂ
ሚነል
ዙኑቢ ወል ኸጣያ ከማ ዩነቀ ሰውቡል አብየዲ ሚነደነሲ
ወአብዲልሁ ዳረን ኸይረን ሚን ዳሪህ ወአህለን ኸይረን
ሚን አህሊህ ወአድኺሉሁል ጀነተ ወአዒዙሁ ሚን ዓዛቢል
ቀብሪ ወዓዛቢ ናር ወፍሰህ ለሁ ፊ ቀብሪሂ ወናዊርለሁ
ፊህ አላሁመ ላተህሪምና አጅረሁ ወላቱዲለና ባዕደሁ።)
ትርጉሙም: “አላህ ሆይ በህይወት ያሉትንም፣
የሞቱትንም፣ በቅርብ ያለውንም ሩቅ ያለውንም፣
ትልልቆችንም፣ ትንንሾችንም፣ ወንዶችንም ፣ ሴቶችንም
ማርልን። አላህ ሆይ ከመካከላችን የምትገለውን በእምነት
ላይ እንዲሞት አድርገው። አላህ ሆይ ምህረት
አድርግለት፣
እዘንለትም፣ ከእሳት ጠብቀው፣ ይቅርም በለው፣
መስተንግዶውን አሳምርለት፣ መግቢያውንም አስፋለት፣
አጢአቱንም በውሃ፣ በበረዶና በቀዝቃዛ ውሃ እጠብለት፣
ነጭ ልበስ ከቆሻሻ እንደሚፀዳው የእርሱንም ወንጀል
አፅዳለት፣ ከቤቱ የተሻለ ቤት ከሚስቱ የተሻለ ሚስት
ቀይርለት። ወደ ገነት አስገባው፣ ከቀብር ውስጥ ቅጣትና
ከእሳትም ቅጣት ጠብቀው ቀብሩንም አስፋለት፣
አብራለት። አላህ ሆይ ምንዳውን አትንፈገን ከእርሱም
በኃላ እጣችንን ጥመት አታድርግብን።” ማለት ነው።
☞ ከአራተኛው ተክቢራ በኃላ በቀኝ ጐኑ ብቻ
“አሰላሙአለይኩም” በማለት ይጠናቅቃል።
ተክቢራ በሚደረግበት ጊዜ እጅን ማንሳት ይወደዳል።
√ ሴት ከሆነች ዱዓው ላይ እንዲህ ይባላል፤
( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻬﺎ . . ) (አላሁመ እግፊርለሃ)
√ ሁለት ከሆኑ ደግሞ ( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻬﻤﺎ . . . ) (አላሁመ
እግፊር ለሁማ)
√ ከሁለት በላይ ከሆኑ ደግሞ ( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻬﻢ . . )
(አላሁመ እግፊር ለሁም) ይባላል።
√ ሟቹ ህፃን ከሆነ ለእርሱ ምህረትን በዱዓው ውስጥ
ከመለመን ይልቅ እንዲህ ይባላል።
( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﺟﻌﻠﻪ ﻓﺮﻃﺎ ﻭﺫُﺧْﺮَﺍ ﻟﻮﺍﻟﺪﻳﻪ، ﻭﺷﻔﻴﻌﺎَ ﻣُﺠَﺎﺑﺎ، ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺛﻘﻞ
ﺑﻪ
ﻣﻮﺍﺯﻳﻨﻬﻤﺎ، ﻭﺃﻋﻈﻢ ﺑﻪ ﺃﺟﻮﺭﻫﻤﺎ، ﻭﺃﻟﺤﻘﻪ ﺑﺼﺎﻟﺢ ﺳﻠﻒ ﺍﻟﻤﺆﻣﻨﻴﻦ،
ﻭﺍﺟﻌﻠﻪ ﻓﻲ ﻛﻔﺎﻟﺔ ﺇﺑﺮﺍﻫﻴﻢ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺼﻼﺓ ﻭﺍﻟﺴﻼﻡ، ﻭَﻗِﻪِ ﺑﺮﺣﻤﺘﻚ
ﻋﺬﺍﺏ
ﺍﻟﺠﺤﻴﻢ )
(አላሁመ ኢጅዓሉሁ ፈረጠን ወዙኽረን ሊዋሊደይሂ ፤
ወሸፊዓን ሙጃበን አሏሁመ ሰቂል ቢሂ መዋዚነሁማ፤
ወአዕዚም ቢሂ ኡጁረሁማ፤ ወአልሂቁሁ ቢሷሊሂ
ሰለፊልሙእሚኒን፤ ወጅዓልሁ ፊ ከፋለቲ ኢብራሂመ
አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም ወቂሂ ቢራህመቲከ አዛበል
ጀሂም)
√ ትርጉሙም “አላህ ሆይ በወላጆቹ (በወዲያኛው
ህይወት) ቀደሞ ሄዶ የሚያመቻች፣ ለችግር ቀን አለኝታ፣
ተሰሚነት ያለው አማላጅ አድርግላቸው፣ አላህ ሆይ
የመልካም ስራቸው ሚዛን ማክበጃና የምንዳቸው ማብዣ
አድርገው፣ ከደጋግ ምእመናን ጋርም አስጠጋው ከነብዩ
ኢብራሂም u እንክብካቤ ስር አድርገው፣ በችሮታህም
ከጀሐነም እሳት ጠብቀው።”
☞ ኢማሙ በሟች ላይ ለመስገድ ሲቆም ወንድ ከሆነ
በጭንቅላቱ አቅጣጫ ሴት ከሆነች በሰውነቷ መሀል
አቅጣጫ መቆሙ ሱና ይሆናል።
☞ አስክሬኑ ወንድና ሴት ከሆኑ ወንዱ ወደ ኢማሙ
በኩል
ሴቷ ወደ ቂብላ በኩል ይደረጋሉ::
አስክሬኖች ጋር ህፃናት ከሉ መጀመሪያ ወንዱ ህፃን
ቀጥሎ ሴት ቀጥሎ ህፃን ተደርጎ አቀማመጡም በዚህ
መሰራት ይሆናል።የሰውዬውና የህፃኑን ጭንቅላት እኩል
ማድረግ ከዚያም የሴቷንና የህፃኗን ጭንቅላት እኩል ማድረግ
ነው።ኢማሙ ተከትለው የሚሰግዱ ሰዎች በአጠቃላይ ከኢማሙ
ጀርባ ይሆናሉ።ነገር ግን ከእነሱ መሀከል ቦታ ያጣና የቀረ ካለ
ከኢማሙ በስተቀኝ በኩል ይቆማል።
አራት ጊዜ ተክቢራ ይደረጋል፤
☞ ከመጀመሪያ ተክቢራ በመቀጠል አል ፋቲሀ
(የመክፈቻው ምዕራፍ) ይነበባል። ከዚህም በተጨማሪ
አጠር ያለ የቁርአን ምዕራፍ ወይም አንድ ወይም ሁለት
አንቀፅ ቢያነብ ጥሩ ነው። ይህንን በማስመልከት
ከአብደላህ ኢብን አባስ የተዘገበ ትክክለኛ ሀዲስ ስላለ
ነው።
☞ ከዚያም ለሁለተኛ ጊዜ ተክቢራ ይደረጋል፤
ከተሸሁድ ቀጥሎ እንዳለው በነብዩ ላይ ሰለዋት
ያወርዳል። ከዚያም በሶስተኛው ተክቢራ ከተደረገ በኃላ
እንዲህ ይላል
( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟِﺤﻴﻨﺎ ﻭﻣﻴﺘِﻨﺎ، ﻭﺷﺎﻫﺪﻧﺎ ﻭﻏﺎﺋﺒﻨﺎ، ﻭﺻﻐﻴﺮﻧﺎ ﻭﻛﺒﻴﺮﻧﺎ،
ﻭﺫَﻛَﺮِﻧﺎ ﻭﺃﻧﺜﺎﻧَﺎ، ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻣﻦ ﺃﺣﻴَﻴﺘَﻪُ ﻣﻨﺎ ﻓﺄﺣﻴﻪ ﻋﻠﻰ ﺍﻹﺳﻼﻡ، ﻭﻣﻦ
ﺗﻮﻓﻴﺘﻪ ﻣﻨﺎ ﻓَﺘَﻮَﻓﻪُ ﻋﻠﻰ ﺍﻹﻳﻤﺎﻥ، ﺍﻟﻠﻬَﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻪ، ﻭﺍﺭﺣﻤﻪ،
ﻭﻋﺎﻓﻪ،
ﻭﺍﻋﻒ ﻋﻨﻪ، ﻭﺃﻛﺮِﻡ ﻧُﺰُﻟَﻪ، ﻭَﻭَﺳﻊ ﻣُﺪﺧَﻠَﻪ، ﻭﺍﻏﺴﻠﻪ ﺑﺎﻟﻤﺎﺀ
ﻭﺍﻟﺜﻠﺞ
ﻭِﺍﻟﺒﺮﺩ، ﻭﻧﻘﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﺨﻄﺎﻳﺎ ﻛﻤﺎ ﻳﻨﻘﻰ ﺍﻟﺜﻮﺏ ﺍﻷﺑﻴﺾ ﻣﻦ ﺍﻟﺪَﻧﺲ،
ﻭﺃﺑﺪﻟﻪُ ﺩﺍﺭﺍ ﺧﻴﺮﺍ ﻣﻦ ﺩﺍﺭﻩ، ﻭﺃﻫﻼ ﺧﻴﺮﺍ ﻣﻦ ﺃﻫﻠﻪ، ﻭﺃﺩﺧﻠﻪ ﺍﻟﺠﻨﺔ،
ﻭﺃﻋﺬﻩ ﻣﻦ ﻋﺬﺍﺏ ﺍﻟﻘﺒﺮ، ﻭﻋﺬﺍﺏ ﺍﻟﻨﺎﺭ، ﻭﺍﻓﺴﺢ ﻟﻪ ﻓﻲ ﻗﺒﺮﻩ، ﻭﻧﻮﺭ ﻟﻪ
ﻓﻴﻪ، ﺍﻟﻠﻬﻢ ﻻ ﺗَﺤﺮﻣﻨَﺎ ﺃﺟﺮﻩ ﻭﻻ ﺗُﻀِﻠﻨﺎ ﺑﻌﺪﻩ )
(አላሁመ ኢግፊር ሊሐይና ወመይቲና ወሻሂድና ወጋኢቢና
ወሰጊሪና ወከቢሪና ወዘከሪና ወኡንሳና አላሁመ መን
አህየይተሁ ሚና ፈአህይሂ አለል ኢስላም ወመን
ተወፈይተሁ ሚና ፈተወፈሁ አለል ኢማን አላሁመ ኢግፊር
ለሁ ወግሲልሁ ቢልማኢ ወሰልጂ ወልበረዲ ወነቂሂ
ሚነል
ዙኑቢ ወል ኸጣያ ከማ ዩነቀ ሰውቡል አብየዲ ሚነደነሲ
ወአብዲልሁ ዳረን ኸይረን ሚን ዳሪህ ወአህለን ኸይረን
ሚን አህሊህ ወአድኺሉሁል ጀነተ ወአዒዙሁ ሚን ዓዛቢል
ቀብሪ ወዓዛቢ ናር ወፍሰህ ለሁ ፊ ቀብሪሂ ወናዊርለሁ
ፊህ አላሁመ ላተህሪምና አጅረሁ ወላቱዲለና ባዕደሁ።)
ትርጉሙም: “አላህ ሆይ በህይወት ያሉትንም፣
የሞቱትንም፣ በቅርብ ያለውንም ሩቅ ያለውንም፣
ትልልቆችንም፣ ትንንሾችንም፣ ወንዶችንም ፣ ሴቶችንም
ማርልን። አላህ ሆይ ከመካከላችን የምትገለውን በእምነት
ላይ እንዲሞት አድርገው። አላህ ሆይ ምህረት
አድርግለት፣
እዘንለትም፣ ከእሳት ጠብቀው፣ ይቅርም በለው፣
መስተንግዶውን አሳምርለት፣ መግቢያውንም አስፋለት፣
አጢአቱንም በውሃ፣ በበረዶና በቀዝቃዛ ውሃ እጠብለት፣
ነጭ ልበስ ከቆሻሻ እንደሚፀዳው የእርሱንም ወንጀል
አፅዳለት፣ ከቤቱ የተሻለ ቤት ከሚስቱ የተሻለ ሚስት
ቀይርለት። ወደ ገነት አስገባው፣ ከቀብር ውስጥ ቅጣትና
ከእሳትም ቅጣት ጠብቀው ቀብሩንም አስፋለት፣
አብራለት። አላህ ሆይ ምንዳውን አትንፈገን ከእርሱም
በኃላ እጣችንን ጥመት አታድርግብን።” ማለት ነው።
☞ ከአራተኛው ተክቢራ በኃላ በቀኝ ጐኑ ብቻ
“አሰላሙአለይኩም” በማለት ይጠናቅቃል።
ተክቢራ በሚደረግበት ጊዜ እጅን ማንሳት ይወደዳል።
√ ሴት ከሆነች ዱዓው ላይ እንዲህ ይባላል፤
( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻬﺎ . . ) (አላሁመ እግፊርለሃ)
√ ሁለት ከሆኑ ደግሞ ( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻬﻤﺎ . . . ) (አላሁመ
እግፊር ለሁማ)
√ ከሁለት በላይ ከሆኑ ደግሞ ( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﻏﻔﺮ ﻟﻬﻢ . . )
(አላሁመ እግፊር ለሁም) ይባላል።
√ ሟቹ ህፃን ከሆነ ለእርሱ ምህረትን በዱዓው ውስጥ
ከመለመን ይልቅ እንዲህ ይባላል።
( ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺍﺟﻌﻠﻪ ﻓﺮﻃﺎ ﻭﺫُﺧْﺮَﺍ ﻟﻮﺍﻟﺪﻳﻪ، ﻭﺷﻔﻴﻌﺎَ ﻣُﺠَﺎﺑﺎ، ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺛﻘﻞ
ﺑﻪ
ﻣﻮﺍﺯﻳﻨﻬﻤﺎ، ﻭﺃﻋﻈﻢ ﺑﻪ ﺃﺟﻮﺭﻫﻤﺎ، ﻭﺃﻟﺤﻘﻪ ﺑﺼﺎﻟﺢ ﺳﻠﻒ ﺍﻟﻤﺆﻣﻨﻴﻦ،
ﻭﺍﺟﻌﻠﻪ ﻓﻲ ﻛﻔﺎﻟﺔ ﺇﺑﺮﺍﻫﻴﻢ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺼﻼﺓ ﻭﺍﻟﺴﻼﻡ، ﻭَﻗِﻪِ ﺑﺮﺣﻤﺘﻚ
ﻋﺬﺍﺏ
ﺍﻟﺠﺤﻴﻢ )
(አላሁመ ኢጅዓሉሁ ፈረጠን ወዙኽረን ሊዋሊደይሂ ፤
ወሸፊዓን ሙጃበን አሏሁመ ሰቂል ቢሂ መዋዚነሁማ፤
ወአዕዚም ቢሂ ኡጁረሁማ፤ ወአልሂቁሁ ቢሷሊሂ
ሰለፊልሙእሚኒን፤ ወጅዓልሁ ፊ ከፋለቲ ኢብራሂመ
አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም ወቂሂ ቢራህመቲከ አዛበል
ጀሂም)
√ ትርጉሙም “አላህ ሆይ በወላጆቹ (በወዲያኛው
ህይወት) ቀደሞ ሄዶ የሚያመቻች፣ ለችግር ቀን አለኝታ፣
ተሰሚነት ያለው አማላጅ አድርግላቸው፣ አላህ ሆይ
የመልካም ስራቸው ሚዛን ማክበጃና የምንዳቸው ማብዣ
አድርገው፣ ከደጋግ ምእመናን ጋርም አስጠጋው ከነብዩ
ኢብራሂም u እንክብካቤ ስር አድርገው፣ በችሮታህም
ከጀሐነም እሳት ጠብቀው።”
☞ ኢማሙ በሟች ላይ ለመስገድ ሲቆም ወንድ ከሆነ
በጭንቅላቱ አቅጣጫ ሴት ከሆነች በሰውነቷ መሀል
አቅጣጫ መቆሙ ሱና ይሆናል።
☞ አስክሬኑ ወንድና ሴት ከሆኑ ወንዱ ወደ ኢማሙ
በኩል
ሴቷ ወደ ቂብላ በኩል ይደረጋሉ::
አስክሬኖች ጋር ህፃናት ከሉ መጀመሪያ ወንዱ ህፃን
ቀጥሎ ሴት ቀጥሎ ህፃን ተደርጎ አቀማመጡም በዚህ
መሰራት ይሆናል።የሰውዬውና የህፃኑን ጭንቅላት እኩል
ማድረግ ከዚያም የሴቷንና የህፃኗን ጭንቅላት እኩል ማድረግ
ነው።ኢማሙ ተከትለው የሚሰግዱ ሰዎች በአጠቃላይ ከኢማሙ
ጀርባ ይሆናሉ።ነገር ግን ከእነሱ መሀከል ቦታ ያጣና የቀረ ካለ
ከኢማሙ በስተቀኝ በኩል ይቆማል።