#𝐔𝐩𝐝𝐚𝐭𝐞 #𝐄𝐗𝐈𝐓𝐄𝐗𝐀𝐌
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ📣
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
@dreameducation2017
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ📣
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
@dreameducation2017