𝐇𝐢𝐠𝐡𝐞𝐬𝐭 𝐫𝐞𝐬𝐮𝐥𝐭 𝐢𝐧 𝐞𝐱𝐢𝐭 𝐞𝐱𝐚𝐦
#𝐀𝐫𝐛𝐚 𝐦𝐢𝐧𝐜𝐡 𝐮𝐧𝐢𝐯𝐞𝐫𝐬𝐢𝐭𝐲
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሀገራዊው የ2017 አጋማሽ በተሰጠው ብሔራዊ የመውጫ ፈተና ከተፈተኑ 6 ትምህርት ክፍሎች ሦስቱ (3) 100% በማሰለፍ በኢትዮጵያ ትልቁን #ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
አጠቃላይ ከተፈተኑ 240 ተመራቂ ተማሪዎች 223 ወይም 93% በከፍተኛ ውጤት አልፈዋል።
እንኳን ደስ ያለን አላችሁ 40 ምንጮች።
@dreameducation2017
#𝐀𝐫𝐛𝐚 𝐦𝐢𝐧𝐜𝐡 𝐮𝐧𝐢𝐯𝐞𝐫𝐬𝐢𝐭𝐲
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሀገራዊው የ2017 አጋማሽ በተሰጠው ብሔራዊ የመውጫ ፈተና ከተፈተኑ 6 ትምህርት ክፍሎች ሦስቱ (3) 100% በማሰለፍ በኢትዮጵያ ትልቁን #ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
አጠቃላይ ከተፈተኑ 240 ተመራቂ ተማሪዎች 223 ወይም 93% በከፍተኛ ውጤት አልፈዋል።
እንኳን ደስ ያለን አላችሁ 40 ምንጮች።
@dreameducation2017