#በተጠረጠሩበት የወንጀል ጉዳይ በየትኛውም ፍርድ ቤት በዋስትና እንዲወጡ መወሰን ማለት መደበኛው ክስ በሚቀርብብዎት ጊዜ እቀርባለውኝ በማለት የሚሰጡት ማስተማመኛ እንጂ ክሱ ተዘግቷል ማለት አይደለም።
#የተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት መታረቅንና መካስን የማይከለክል እንደዛም ማድረጉም ጥቅም የሚያሰጥዎ እንደሆነ በዋስትና እንደወጡ መደበኛው ክስ ሳይመሰረትብዎ ከተበዳይ ጋር ይታረቁ። ቅጣትዎን ለማስገደብ ወሳኝ ሚና አለውና።
#ልዩ ሁኔታ ካልገጠምዎ በስተቀር በወንጀል ጉዳይ የፍርድ ቤትን ቀጠሮ አይቅሩ! ቀጠሮ በቀሩና ከፍትሕ በሸሹ ቁጥር እራስዎት ላይ ቅጣትዎን ያከብዳሉ።
#በዋስትና ከወጡ በኋላ ከዓቃቤ ሕግ የወንጀል ክስ ቻርጅ (አቤቱታ) እንደደረስዎት ፍርድ ቤት ከመቅረብዎት በፊት ተገቢውን የሕግ ባለሙያ ሳያማክሩ ችሎት አይቀረቡ። የክስ ቻርጁ የደረስዎት ለማማከር በቂ ጊዜ በሌለበት እንደሆነ ጊዜ ይሰጠኝ ብለው ይጠይቁ።
#ከወንጀል እንዲሸሹ ወይም እንዳይቀጡ በማሰብ ሳይሆን ሕጋዊ መብትዎ እንዲጠበቅ በማሰብ ምን ምክንያቶች የወንጀል ቅጣትን እንደሚያስገድቡ ለማወቅ like, follow and share ያድርጉ!
⚖️ይግባኝ መብት ነው!!!
©️ጠበቃ ቴዎድሮስ አብዲሳ
☎️ 09 10 61 69 50
በማንኛውም ፌዴራል ፍርድ ቤት
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
#የተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት መታረቅንና መካስን የማይከለክል እንደዛም ማድረጉም ጥቅም የሚያሰጥዎ እንደሆነ በዋስትና እንደወጡ መደበኛው ክስ ሳይመሰረትብዎ ከተበዳይ ጋር ይታረቁ። ቅጣትዎን ለማስገደብ ወሳኝ ሚና አለውና።
#ልዩ ሁኔታ ካልገጠምዎ በስተቀር በወንጀል ጉዳይ የፍርድ ቤትን ቀጠሮ አይቅሩ! ቀጠሮ በቀሩና ከፍትሕ በሸሹ ቁጥር እራስዎት ላይ ቅጣትዎን ያከብዳሉ።
#በዋስትና ከወጡ በኋላ ከዓቃቤ ሕግ የወንጀል ክስ ቻርጅ (አቤቱታ) እንደደረስዎት ፍርድ ቤት ከመቅረብዎት በፊት ተገቢውን የሕግ ባለሙያ ሳያማክሩ ችሎት አይቀረቡ። የክስ ቻርጁ የደረስዎት ለማማከር በቂ ጊዜ በሌለበት እንደሆነ ጊዜ ይሰጠኝ ብለው ይጠይቁ።
#ከወንጀል እንዲሸሹ ወይም እንዳይቀጡ በማሰብ ሳይሆን ሕጋዊ መብትዎ እንዲጠበቅ በማሰብ ምን ምክንያቶች የወንጀል ቅጣትን እንደሚያስገድቡ ለማወቅ like, follow and share ያድርጉ!
⚖️ይግባኝ መብት ነው!!!
©️ጠበቃ ቴዎድሮስ አብዲሳ
☎️ 09 10 61 69 50
በማንኛውም ፌዴራል ፍርድ ቤት
ጠበቃና የሕግ አማካሪ