ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የቤተክርስቲያናችን ተማሪዎች በመጀመሪያ እንኳን የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፋችሁ ለከፍተኛ ትምህርት እግዚአብሔር አበቃችሁ የምንላችሁ #ከAASTUAPOSTOLICFELOWSHIP ሲሆን ወደግቢያችን የተመደባችሁ ወንድምና እህቶቻችን በስልክ ቁጥር
1.+251 91 919 8850 ወ/ም ካሌብ ተድላ
2.+251967454273 ወ/ም በረከት ዮሐንስ
በመደወል ልታገኙን ትችላላችሁ
በዚሁ አጋጣሚ ይህን መልዕክት የተመለከታችሁና ወደ ዩኒቨርሲቲያችን የተመደቡ ተማሪዎችን የምታውቁ እንዲያገኙን ስለምታደርጉላቸው ትብብር ሁላችሁንም ኢየሱስ ይባርክ እንላለን።
ፀጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን!
1.+251 91 919 8850 ወ/ም ካሌብ ተድላ
2.+251967454273 ወ/ም በረከት ዮሐንስ
በመደወል ልታገኙን ትችላላችሁ
በዚሁ አጋጣሚ ይህን መልዕክት የተመለከታችሁና ወደ ዩኒቨርሲቲያችን የተመደቡ ተማሪዎችን የምታውቁ እንዲያገኙን ስለምታደርጉላቸው ትብብር ሁላችሁንም ኢየሱስ ይባርክ እንላለን።
ፀጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን!