ወቅቱ የጾም እና የጸሎት ነውና ከወቅቱ ጋር የሚሄድ ቀልድ እነሆ..
የቤተሰቡ ሁለተኛ ልጅ ነው። ቤተሰቡ ከተኛ በኋላ በሌሊት ተነስቶ...
"አቤቱ ሰዉ ሁሉ በእንቅልፍ በወደቀበት በእዚህ በውድቅት ሌሊት እኔ ግን እንቅልፌን ትቼ ወዳንተ እወተውታለሁ..."
ምናምን እያለ ወደ አምላኩ ይጮኻል፣ ይጸልያል።
ይሄንን በአንክሮ ሲከታተል የነበረና የጸሎቱ ጩኸት ከእንቅልፉ የቀሰቀሰው ታላቅ ወንድሙ..
"እኔ የምልህ ብሮውውውው??? እየጸለይክ ነው እያቃጠርክ?"
.....
የአንዳንዱ ጾምና ጸሎት ለእራስ ኃጢአት ስርየትን የመጠየቅ አይነት ሳይሆን ሌላው ላይ "የማቃጠር" መንፈስ አለውና እንዲህ ከመሆን እግዚአብሔር ያድነን።
መልካም ጾም!
የቤተሰቡ ሁለተኛ ልጅ ነው። ቤተሰቡ ከተኛ በኋላ በሌሊት ተነስቶ...
"አቤቱ ሰዉ ሁሉ በእንቅልፍ በወደቀበት በእዚህ በውድቅት ሌሊት እኔ ግን እንቅልፌን ትቼ ወዳንተ እወተውታለሁ..."
ምናምን እያለ ወደ አምላኩ ይጮኻል፣ ይጸልያል።
ይሄንን በአንክሮ ሲከታተል የነበረና የጸሎቱ ጩኸት ከእንቅልፉ የቀሰቀሰው ታላቅ ወንድሙ..
"እኔ የምልህ ብሮውውውው??? እየጸለይክ ነው እያቃጠርክ?"
.....
የአንዳንዱ ጾምና ጸሎት ለእራስ ኃጢአት ስርየትን የመጠየቅ አይነት ሳይሆን ሌላው ላይ "የማቃጠር" መንፈስ አለውና እንዲህ ከመሆን እግዚአብሔር ያድነን።
መልካም ጾም!