👩◈ ሚስቴና አባቷ ◈👴🏻
ክፍል - ሁለት [፪]
✍ (በጥላሁን ተስፋዬ)
.
.
.
እንደገቡ ሁሉንም ሰላም ብለው እኔን ዘለውይ ገብተው እንደተቀመጡ ወደኔ አፍጥጠው
"ገና ልጅ አንዳርጌ!" ብለው ቲጠሩይ ምን ሹክ እንዳለኝ እንጃ አንተ ባለጌ ብለው ሲሰድቡኝ የሰማሁ መስሎኝ
"ምን አጠፋሁ የተዋቡ አባት!?" ሰላም ኖት!? አልኳቸው እምይዝ እምጨብጠው ጠፍቶይ እየተደናበርኩ።
የተዋቡ አባት እየገላመጠይ "ምን አጠፋህ ወጣኝ !?"
አለና እኔን ትቶ ምን እንደተፈጠረ እንድትነግረው ተዋቡን ጠየቃት።
በቃ በእርቅ ሊፈጠም የነበረው የሽምግልና ጉዳይ አቧቷ ተመጣ ቡሀላ ሀ ብሎ ካዲስ ዥመረ ።
የኔዋ ሚሽት ነገሩን ተስርመሰረቱ አንስታ ተበደልሁ የምትለውን ሁሉ አውርታ እንዳበቃይ የልጁን ብቻ አድምጦ
የኔን ሀሳብ ሳይሰማ ከተጣላነው ከኔና ከሷ በላይ ነገሩን አክርሮ አክሮ ሲደነፋ ቆየና ለሽምግልና የተቀመጡትን ጎረቤቶቻችንን እንኳን ተቁብ ሳይቆጥር•••
"በል አንተም ወደ ቀልብህ እስክትመለስ መጠጥህን እስክትተው ፣ መጠጥ መተውህን በተግባር እስክታረጋግጥ ተነኝህ ከዋናው ቤት ጋር ተያይዘው ከተሰሩት ሁለት ሰርቢሶይ መሀል በአንደኛው ቆይ፣ እሷ ልጇን ይዛ በዚህ በትልቁ ቤት ትሁን እስከዛው መለወጥህን መስክራ መሀል ገብተን እርቅ እስክናወርድ አትድረስባት አትደርስብህም አበቃ !"
አለ።
እኔ ብቻ ሳልሆን ለሽምግልና የመጡትም አመዳቸው ቡን አለ። አንዴ አቧቷን አንዴ እኔን እያዩ ቆዩና ተመሀላቸው አንደኛው
"አይ እንደሱማ ደግ አደለም ይልቅ••••" ብሎ ገና ቀሪ ሀሳቡን ታይጨርስ •••
"በቃ ወስኛለሁ እናንተም መሄድ ትችላላችሁ! አሉ አቧታ ።
ሁሉም እኔን አየት እያደረጉ ተራ በተራ ቤቱን ጥለው ወጡ። ባይናገሩትም ካስተያየታቸው " በል ጥናቱን ይስጥህ አንዳርጌ!" እያሉኝ የሄዱ መሰለይ።
ሶስታችን ተፋጠጥን ቀረን።
እየተቃወመይ ይሁን እየደገፈይ ባይገባኝም ተዋቡ ሚስቴ •••
"ኦሮ ወደ ሰርቪስ ቤት መግባቱ ምን ፋይዳ አለው አመሉን ታልተወ ሰክሮ እየመጣ በሩን ትከፍች እንደሆነ ክፈች ታልሆነ ገንጥየው ነው እምገባ ማለቱ መች ይቀራል!" አለይ።
ያኔ አንባገነኑ አባቷ አመሉ እስኪሻሻል እኔ እዚሁ አንቺው ጋር ሳሎን ቤት ውስጥ እተኛለሁ ።
ተጥፋቱ ተምሮ ፣ ጠባዩን አርሞ፣መጠጡን አቁሞ ቤቴን ትዳሬን ይል እንደሆነ እስተ አንድ ወር እናየዋለን።
በአንድ ወሩ የጥሞና ግዜ ውስጥ እራሱን ገዝቶ ፣ መጠጡን ትቶ አደብ ታልያዘ ልጄ
ተይህ በላይ ተሱ ጋር በትዳር እንድቀጥይ አልፈቅድም ትፋታላችሁ" ብለው አረፉት።
ያሁኑ ይባስ!!!
ጭራሽ ተሚስቴ መኝታም መአድም ለይተው ተትልቁ ቤት አስወጥተው ጠባቧ ሰርቪስ ውስጥ ይግባ ማለታቸው ሳያንስ ለአንድ ወር እኔ እዚሁ እየተኛሁ እጠብቅሻለሁ ማለታቸውን ትሰማ ጭውውውውው አለብይ ።
እየቀለዱም መሰለይ ። ታሁን ታሁን ሀሳባቸውን ይቀይራሉ አልያም ተዋቡ ሀሳባቸውን ለማስቀየር የሆነ ነገር ትላለይ ብዬ እየጠበቅሁ••
እምለው ጠፍቶይ አንዴ ሚሽቴን አንዴ አባቷን እያየሁ ትቁለጨለጭ •••
"በቃ ጨርሰናል አንዳርጌ እሄው ነው! አሉይ። ያን እያረፈ የሚተኩሰውን፣ ለመተኮስ ትታስቡ ቀደም ብላችሁ ንገሩኝ የሚለውን ያረጀ ያፈጀ ጓንዴ መሳሪያቸውን ታጠገባቸው እያጋደሙ።
ውጣ ማለታቸው ነው መሰል አልሁና ብድግ ብዬ ስወጣ ያኔ ተሶስት አመት በፊት በሰርጋችን ሰሞን ጥጋቡ ስለእሳቸው ያለኝ ነገር ትዝ አለይ።
ተይ ከጎመኑ አርጊ ከወጡ
ትናንት አጋብተው ሊያፋቱን መጡ!!
ብሎ የተቀኘው እንደተዋቡ አባት አይነቱ ቢገጥመው ይሆን ? ኧረ በጭራሽ እንደኝህ አይነት ሰውማ የለም! እንደወጉ እንደልማዱ ተሆነ ባልና ምሽት ቲጣላ መሀል ገብቶ እሚያስታርቅ ሽማግሌ እይ መሀል ገብቶ እሚተኛ ሽማግሌ ተአለም ዙርያ ቢፈለግ ተምሽቴ አባት ውጪ እኔ አለሁ የሚል የሚገኝም አይመስለይም።
እንዲሁ በነገረ ስራቸው ትብሰከሰክ ለሶስት ቀን ጠጅም ታልጠጣ እነሱንም ታላናግር ከስራ መልስ ክፍሌን ዘግቼ እየተኛሁ ቆየሁ።
በአራተኛው ቀን ለሉት ግን በህልሜ ሁሉም ነገር ዛፉም ቅጠሉም መንገዱም ቀለሙ ቢጫ ሆኖ ታየኝ የጠጅ አምሮት የፈጠረው ህልም ነው መሰል።
እረወድያ ነገስ የመጣው ይምጣ እይ ሄጄ ጠጣለሁ አልሁ።
ነግቶልይ ጠጅ ቤት እስትሄድ ቸኮልሁ።
ተልጅነቴ ዥምሮ ተቤታችን ጠጅ ቢጠፋ ጠላ ጠላ ቢጠፋ ጠጅ አይጠፋም እምዋ በየሰበቡ ትጠምቃለይ ዛድያ እኔን ምን አርግ ይሉኛል።
እሳቸውም ቢሆኑ እድሚያቸው ቲገፋ በህመም ምህንያት ተው እንጂ ይጠጡ እንደነበር ተዋቡ ነግራኛለይ። ያበጠው ይፈንዳ እይ በጥም አልሞትም ዛሬ እሄዳለሁ አልሁ።
አመሻሹ ላይ ሄድሁ።በንዴትም በናፍቆትም እሄን ጠጅ ልፌ ልፌ ሞቅ ሲለይ ከግራ ወደ ቀኝ ደሞ ወደ ግራ ዚግዛግ እየሰራሁ
እቤት ደርሼ ግቢ እንደገባሁ ቀጥ ብዬ የትልቁን ቤት በር አንኳኩቻለሁ ለካ ብቻ •••
የ ተዋቡ አባት "ማነው" ብለው ቲጮሁ ስካሬ ተላዬ ላይ ብን ብሎ ጠፋ።
"ይቅር በሉይ የተወቡ አባት ቤቴን ረስቼ ነው ለካ ሰርቪስ ውስጥ ብቻዬን እንድተኛ ፈርደውብኛል ዘንግቸው ነው!" ትላቸው•••
ምናልክ አንዳርጌ?" አሉይ ።
"ኧረ ምንም ምንም አላልኩም አማቼ ሰላም አመሹ ወይ ? ነው ያልሁት አልሁና መልስም ባይሰጡይ ሰላም ይደሩ የተዋቡ አባት እያልሁ ፊቴን መልሼ የጠባቧን ክፍሌን በር ተመለከትኋት። ደሞ እኮ እኔው ነይ የሰራኋት።
እንደተጋባን አባቷ የሰጡን ቤት አሁን እሳቸው ሳሎን እሷ ጓዳ የተኛይበትን ሁለት ክፍል ብቻ ነው ።
ቤቱ ራቅ ብለው ቱያዩት አግድም የተኛ ቁምሳጥን ይመስላል።
በሳሎኑና በመኝታ ቤቱ (በጓዳው ) መሀል ጠበብ ያለይ መዝግያ በር ያልተበጀላት ደጃፍ አለይ።
ተሳሎን ቤቱ ወደመኝታ ቤቱ በግልጥ እንዳይታይ ወፈር ያለ የጨርቅ መጋረጃ ተሰቅላል ።
ተሳሎኑ ወደደጅ መውጫ በር በስተግራ እምኝታ ቤቱ ግርግዳ ላይ ወደውጪ የምትከፈት የንጨት መስኮት አለይ።
ተጋብተን መኖር ከጀመርን ቡሀላ አሁን እኔ ባባቷ ውሳኔ እምተኛባት ክፍል ሚስቴ የለችበት ክፍል መስኮት ባለበት ግርግዳ ላይ ተቀጥላ ነው ቁልቁል የተሰራይው።
ሚሽቴ ያለችበት ክፍል መስኮት ሰርቪሷ ተተሰራይ ቡሀላም ስላልተደፈነ መስኮቱን ከፍታ በመስኮት ብትዘል እጠባባ ክፍል ውስጥ አሁን እምተኛባት አልጋ ላይ ነው እምታርፈው።
ደና ደሩ አማቼ እያልሁ ክፍሌ ተገባሁ ቡሀላ••••
ጥግ ላይ በተዘረጋይው ታጣፊ አልጋ ላይ ጋደም ብዬ ሽቅብ የተዘጋይውን የሚሽቴን መኝታ ቤት መስኮት እያየሁ እንቅልፍ ሳይወስደይ ታንድ ሰአት በላይ ቆየሁ።
ድንገት አንድ ሀሳብ ብልጭ ቲልልኝ•••
ብድግ ብዬ አልጋዬ ላይ በጉልበቴ ተንበረከክሁና በእንጨት መስኮቷ ክፋይ ስንጥር ክፍተት ሚስቴ ወደታኛትበት አጮለቅሁ !•••
መብራቱን ትላላጠፋችው ወለል ብላ ታየችይ ። ልጄ ፊቱን ወደ ግርግዳው አዙሮ ተኝቷል። የኔዋ ተዋቡ ወደ ልጄ ዞራ ተለተኛይ የሚታየኝ ጀርባዋ ነው ።
ብርድልብሱን የለበሰይው እስተ ባቷ ብቻ ነው ። ተራስ ጠጉሯ ዥምሬ ረጅም ጠጉሯን ተንጠላጥዬ በወገቧ ላይ ተንሸራተትሁና ስስ ውስጥ ልብሷ በከፍል እሸፈነው መቀመጫዋ ላይ ትደርስ ብርድ ልብስ ወደሸፈነው ባቷ ታልሻገር እዛው ቀረሁ።
ለአመታት የዳበስሁት መቀመጫ አልመስልህ አለኝ ። መቀመጫሽ እንዲህ ወጣ ያለ ነበር እንዴ ተዋቡ ? ዛሬ ነው እንዲህ ጉብ ያለ መሆኑ የታየኝ አልሁ በልቤ።
ታላስበው ምራቄን ደጋግሜ እየዋጥሁ እንደሆነ የታወቀይ አፌ ውስጥ ቶሎ ቶሎ ምራቅ ቲመነጭ ነበር።
ክፍል - ሁለት [፪]
✍ (በጥላሁን ተስፋዬ)
.
.
.
እንደገቡ ሁሉንም ሰላም ብለው እኔን ዘለውይ ገብተው እንደተቀመጡ ወደኔ አፍጥጠው
"ገና ልጅ አንዳርጌ!" ብለው ቲጠሩይ ምን ሹክ እንዳለኝ እንጃ አንተ ባለጌ ብለው ሲሰድቡኝ የሰማሁ መስሎኝ
"ምን አጠፋሁ የተዋቡ አባት!?" ሰላም ኖት!? አልኳቸው እምይዝ እምጨብጠው ጠፍቶይ እየተደናበርኩ።
የተዋቡ አባት እየገላመጠይ "ምን አጠፋህ ወጣኝ !?"
አለና እኔን ትቶ ምን እንደተፈጠረ እንድትነግረው ተዋቡን ጠየቃት።
በቃ በእርቅ ሊፈጠም የነበረው የሽምግልና ጉዳይ አቧቷ ተመጣ ቡሀላ ሀ ብሎ ካዲስ ዥመረ ።
የኔዋ ሚሽት ነገሩን ተስርመሰረቱ አንስታ ተበደልሁ የምትለውን ሁሉ አውርታ እንዳበቃይ የልጁን ብቻ አድምጦ
የኔን ሀሳብ ሳይሰማ ከተጣላነው ከኔና ከሷ በላይ ነገሩን አክርሮ አክሮ ሲደነፋ ቆየና ለሽምግልና የተቀመጡትን ጎረቤቶቻችንን እንኳን ተቁብ ሳይቆጥር•••
"በል አንተም ወደ ቀልብህ እስክትመለስ መጠጥህን እስክትተው ፣ መጠጥ መተውህን በተግባር እስክታረጋግጥ ተነኝህ ከዋናው ቤት ጋር ተያይዘው ከተሰሩት ሁለት ሰርቢሶይ መሀል በአንደኛው ቆይ፣ እሷ ልጇን ይዛ በዚህ በትልቁ ቤት ትሁን እስከዛው መለወጥህን መስክራ መሀል ገብተን እርቅ እስክናወርድ አትድረስባት አትደርስብህም አበቃ !"
አለ።
እኔ ብቻ ሳልሆን ለሽምግልና የመጡትም አመዳቸው ቡን አለ። አንዴ አቧቷን አንዴ እኔን እያዩ ቆዩና ተመሀላቸው አንደኛው
"አይ እንደሱማ ደግ አደለም ይልቅ••••" ብሎ ገና ቀሪ ሀሳቡን ታይጨርስ •••
"በቃ ወስኛለሁ እናንተም መሄድ ትችላላችሁ! አሉ አቧታ ።
ሁሉም እኔን አየት እያደረጉ ተራ በተራ ቤቱን ጥለው ወጡ። ባይናገሩትም ካስተያየታቸው " በል ጥናቱን ይስጥህ አንዳርጌ!" እያሉኝ የሄዱ መሰለይ።
ሶስታችን ተፋጠጥን ቀረን።
እየተቃወመይ ይሁን እየደገፈይ ባይገባኝም ተዋቡ ሚስቴ •••
"ኦሮ ወደ ሰርቪስ ቤት መግባቱ ምን ፋይዳ አለው አመሉን ታልተወ ሰክሮ እየመጣ በሩን ትከፍች እንደሆነ ክፈች ታልሆነ ገንጥየው ነው እምገባ ማለቱ መች ይቀራል!" አለይ።
ያኔ አንባገነኑ አባቷ አመሉ እስኪሻሻል እኔ እዚሁ አንቺው ጋር ሳሎን ቤት ውስጥ እተኛለሁ ።
ተጥፋቱ ተምሮ ፣ ጠባዩን አርሞ፣መጠጡን አቁሞ ቤቴን ትዳሬን ይል እንደሆነ እስተ አንድ ወር እናየዋለን።
በአንድ ወሩ የጥሞና ግዜ ውስጥ እራሱን ገዝቶ ፣ መጠጡን ትቶ አደብ ታልያዘ ልጄ
ተይህ በላይ ተሱ ጋር በትዳር እንድቀጥይ አልፈቅድም ትፋታላችሁ" ብለው አረፉት።
ያሁኑ ይባስ!!!
ጭራሽ ተሚስቴ መኝታም መአድም ለይተው ተትልቁ ቤት አስወጥተው ጠባቧ ሰርቪስ ውስጥ ይግባ ማለታቸው ሳያንስ ለአንድ ወር እኔ እዚሁ እየተኛሁ እጠብቅሻለሁ ማለታቸውን ትሰማ ጭውውውውው አለብይ ።
እየቀለዱም መሰለይ ። ታሁን ታሁን ሀሳባቸውን ይቀይራሉ አልያም ተዋቡ ሀሳባቸውን ለማስቀየር የሆነ ነገር ትላለይ ብዬ እየጠበቅሁ••
እምለው ጠፍቶይ አንዴ ሚሽቴን አንዴ አባቷን እያየሁ ትቁለጨለጭ •••
"በቃ ጨርሰናል አንዳርጌ እሄው ነው! አሉይ። ያን እያረፈ የሚተኩሰውን፣ ለመተኮስ ትታስቡ ቀደም ብላችሁ ንገሩኝ የሚለውን ያረጀ ያፈጀ ጓንዴ መሳሪያቸውን ታጠገባቸው እያጋደሙ።
ውጣ ማለታቸው ነው መሰል አልሁና ብድግ ብዬ ስወጣ ያኔ ተሶስት አመት በፊት በሰርጋችን ሰሞን ጥጋቡ ስለእሳቸው ያለኝ ነገር ትዝ አለይ።
ተይ ከጎመኑ አርጊ ከወጡ
ትናንት አጋብተው ሊያፋቱን መጡ!!
ብሎ የተቀኘው እንደተዋቡ አባት አይነቱ ቢገጥመው ይሆን ? ኧረ በጭራሽ እንደኝህ አይነት ሰውማ የለም! እንደወጉ እንደልማዱ ተሆነ ባልና ምሽት ቲጣላ መሀል ገብቶ እሚያስታርቅ ሽማግሌ እይ መሀል ገብቶ እሚተኛ ሽማግሌ ተአለም ዙርያ ቢፈለግ ተምሽቴ አባት ውጪ እኔ አለሁ የሚል የሚገኝም አይመስለይም።
እንዲሁ በነገረ ስራቸው ትብሰከሰክ ለሶስት ቀን ጠጅም ታልጠጣ እነሱንም ታላናግር ከስራ መልስ ክፍሌን ዘግቼ እየተኛሁ ቆየሁ።
በአራተኛው ቀን ለሉት ግን በህልሜ ሁሉም ነገር ዛፉም ቅጠሉም መንገዱም ቀለሙ ቢጫ ሆኖ ታየኝ የጠጅ አምሮት የፈጠረው ህልም ነው መሰል።
እረወድያ ነገስ የመጣው ይምጣ እይ ሄጄ ጠጣለሁ አልሁ።
ነግቶልይ ጠጅ ቤት እስትሄድ ቸኮልሁ።
ተልጅነቴ ዥምሮ ተቤታችን ጠጅ ቢጠፋ ጠላ ጠላ ቢጠፋ ጠጅ አይጠፋም እምዋ በየሰበቡ ትጠምቃለይ ዛድያ እኔን ምን አርግ ይሉኛል።
እሳቸውም ቢሆኑ እድሚያቸው ቲገፋ በህመም ምህንያት ተው እንጂ ይጠጡ እንደነበር ተዋቡ ነግራኛለይ። ያበጠው ይፈንዳ እይ በጥም አልሞትም ዛሬ እሄዳለሁ አልሁ።
አመሻሹ ላይ ሄድሁ።በንዴትም በናፍቆትም እሄን ጠጅ ልፌ ልፌ ሞቅ ሲለይ ከግራ ወደ ቀኝ ደሞ ወደ ግራ ዚግዛግ እየሰራሁ
እቤት ደርሼ ግቢ እንደገባሁ ቀጥ ብዬ የትልቁን ቤት በር አንኳኩቻለሁ ለካ ብቻ •••
የ ተዋቡ አባት "ማነው" ብለው ቲጮሁ ስካሬ ተላዬ ላይ ብን ብሎ ጠፋ።
"ይቅር በሉይ የተወቡ አባት ቤቴን ረስቼ ነው ለካ ሰርቪስ ውስጥ ብቻዬን እንድተኛ ፈርደውብኛል ዘንግቸው ነው!" ትላቸው•••
ምናልክ አንዳርጌ?" አሉይ ።
"ኧረ ምንም ምንም አላልኩም አማቼ ሰላም አመሹ ወይ ? ነው ያልሁት አልሁና መልስም ባይሰጡይ ሰላም ይደሩ የተዋቡ አባት እያልሁ ፊቴን መልሼ የጠባቧን ክፍሌን በር ተመለከትኋት። ደሞ እኮ እኔው ነይ የሰራኋት።
እንደተጋባን አባቷ የሰጡን ቤት አሁን እሳቸው ሳሎን እሷ ጓዳ የተኛይበትን ሁለት ክፍል ብቻ ነው ።
ቤቱ ራቅ ብለው ቱያዩት አግድም የተኛ ቁምሳጥን ይመስላል።
በሳሎኑና በመኝታ ቤቱ (በጓዳው ) መሀል ጠበብ ያለይ መዝግያ በር ያልተበጀላት ደጃፍ አለይ።
ተሳሎን ቤቱ ወደመኝታ ቤቱ በግልጥ እንዳይታይ ወፈር ያለ የጨርቅ መጋረጃ ተሰቅላል ።
ተሳሎኑ ወደደጅ መውጫ በር በስተግራ እምኝታ ቤቱ ግርግዳ ላይ ወደውጪ የምትከፈት የንጨት መስኮት አለይ።
ተጋብተን መኖር ከጀመርን ቡሀላ አሁን እኔ ባባቷ ውሳኔ እምተኛባት ክፍል ሚስቴ የለችበት ክፍል መስኮት ባለበት ግርግዳ ላይ ተቀጥላ ነው ቁልቁል የተሰራይው።
ሚሽቴ ያለችበት ክፍል መስኮት ሰርቪሷ ተተሰራይ ቡሀላም ስላልተደፈነ መስኮቱን ከፍታ በመስኮት ብትዘል እጠባባ ክፍል ውስጥ አሁን እምተኛባት አልጋ ላይ ነው እምታርፈው።
ደና ደሩ አማቼ እያልሁ ክፍሌ ተገባሁ ቡሀላ••••
ጥግ ላይ በተዘረጋይው ታጣፊ አልጋ ላይ ጋደም ብዬ ሽቅብ የተዘጋይውን የሚሽቴን መኝታ ቤት መስኮት እያየሁ እንቅልፍ ሳይወስደይ ታንድ ሰአት በላይ ቆየሁ።
ድንገት አንድ ሀሳብ ብልጭ ቲልልኝ•••
ብድግ ብዬ አልጋዬ ላይ በጉልበቴ ተንበረከክሁና በእንጨት መስኮቷ ክፋይ ስንጥር ክፍተት ሚስቴ ወደታኛትበት አጮለቅሁ !•••
መብራቱን ትላላጠፋችው ወለል ብላ ታየችይ ። ልጄ ፊቱን ወደ ግርግዳው አዙሮ ተኝቷል። የኔዋ ተዋቡ ወደ ልጄ ዞራ ተለተኛይ የሚታየኝ ጀርባዋ ነው ።
ብርድልብሱን የለበሰይው እስተ ባቷ ብቻ ነው ። ተራስ ጠጉሯ ዥምሬ ረጅም ጠጉሯን ተንጠላጥዬ በወገቧ ላይ ተንሸራተትሁና ስስ ውስጥ ልብሷ በከፍል እሸፈነው መቀመጫዋ ላይ ትደርስ ብርድ ልብስ ወደሸፈነው ባቷ ታልሻገር እዛው ቀረሁ።
ለአመታት የዳበስሁት መቀመጫ አልመስልህ አለኝ ። መቀመጫሽ እንዲህ ወጣ ያለ ነበር እንዴ ተዋቡ ? ዛሬ ነው እንዲህ ጉብ ያለ መሆኑ የታየኝ አልሁ በልቤ።
ታላስበው ምራቄን ደጋግሜ እየዋጥሁ እንደሆነ የታወቀይ አፌ ውስጥ ቶሎ ቶሎ ምራቅ ቲመነጭ ነበር።