ለሰው ጊዜ አነሰው
ጊዜም ሰውን ረታው
በጊዜ ተቀጥሮ
ጊዜን በቀጠሮ
ከንፎ ሮጦ በርሮ
አባከነው ኑሮ!
ለሰው ቦታ አነሰው
ቦታም ሰውን ገዛው
የሰው ቤተ ሰሪ
በቦታ ታሳሪ
ላይኖር አኗኗሪ
ክብሩን አጣ ኗሪ!
ምህረት ደበበ/ነሃሴ 9-12
D/r mehret debebe Twitter page
Join now👇👇👇
@from_ins1de
@from_ins1de
@from_ins1de
ጊዜም ሰውን ረታው
በጊዜ ተቀጥሮ
ጊዜን በቀጠሮ
ከንፎ ሮጦ በርሮ
አባከነው ኑሮ!
ለሰው ቦታ አነሰው
ቦታም ሰውን ገዛው
የሰው ቤተ ሰሪ
በቦታ ታሳሪ
ላይኖር አኗኗሪ
ክብሩን አጣ ኗሪ!
ምህረት ደበበ/ነሃሴ 9-12
D/r mehret debebe Twitter page
Join now👇👇👇
@from_ins1de
@from_ins1de
@from_ins1de