እውነት እውነት እላቹሃለሁ ንስሓን ከማይሹ ጻድቃን ይልቅ ንስሐን በሚገባ አንድ ኃጥዕ ሰው በሰማይ ታላቅ ደስታ ይሆናል:: ሉቃ15:10
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
🌿🌿🌿🌿የንስሐ ሳምንት 🌿🌿🌿🌿
ውድ የልዑል_እግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ!!
እንኳን ለታላቁ ዓቢይ ፆም በሰላም አደረሳችሁ እያልን ግቢ ጉባኤያችን ከየካቲት 17-የካቲት 29 የንስሐ ሳምንት ማዘጋጀቱን ስንነግራችሁ በታላቅ ደስታ ነው ።ከእናንተ የሚጠበቀው ንስሐ አባታችሁ ጋር ሄዳችሁ ንስሐ መግባት ፤ ንስሐ አባት ያልተመደበላችሁ ደግሞ ከታች በተጠቀሰው ስልክ ደውላችሁ ማሳወቅ ነው።
🔊በተጨማሪም ይህን መልእክት ለሁሉም እያዳረሳችሁ የሐዋርያነት ኃላፊነታችሁን ተወጡ!!!
🌿የንስሐ አባት ከፈለጉ በእነዚህ ስልኮች ደውለው አስተባባሪዎችን ማናገር ይችላሉ።
☎️ስልክ:- 0955001943
0940442282
▬▬▬▬▬▬◈◈◈▬▬▬▬▬▬
➣የአ/አ/ሳ/ቴ/ዩ ግቢ ጉባኤ
📥 @gibigubae_hasab_bot ጻፉልን
🏷 @gibigubae ተከታተሉን
📷 @GGgallery1 የፎቶ ማኅደራችን