FRDE CCI Decision on the issue of OSCCB.pdf
የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ክልል ያሉ ነዋሪዎችን አስመልክቶ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅራቢነት የቀረበውን የህገመንግስት ትርጉም ጥያቄ የህገመንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤው በመዝገብ ቁጥር 7438/15 ግንቦት 8 ቀን 2016 ዓ.ም በሰጠው ወሳኔ የህገ መንግስት ትርጉም አያስፈልገውም በሚል በአብላጫ ድምፅ የተሰጠ ውሳኔ::