የመንግስት ግዥ ውል ተፈጸመ የሚባለው መቼ ነው? ሰ/መ/ቁጥር 193392
#Daniel Fikadu Law Office
የአስተዳደር የግዥ ውል ተቋቋመ ሊባል የሚችለው የጨረታው አሸናፊ በደብዳቤ አሳውቆ አሸናፊው ጥሪውን ተቀብሎ በመቅረቡ ብቻ ሳይሆን በግዥ ሕግጋገቱ በተመለከተው አግባብ ከተዋዋዮች የሚጠበቀው ተሟልቶ የውሉ ጉዳይ በሚገባ አኳኋን ተጽፎ
በመንግስት መስሪያ ቤቱና በጨረታው አሸናፊ ሲፈረም ብቻ ነው ።
በመንግስት ግዥ ሕግጋት በተመለከተው አግባብ እና በፍ/ብ/ሕግ
ቁጥር 3167 እና 3168 ስር በተደነገገው መሰረት ከጨረታው አሸናፊ ጋር የግዥ ውል ከመፈራረሙበፊት ጨረታውን የመሰረዝ ሙሉ ነጻነት አለው።
#Daniel Fikadu Law Office
የአስተዳደር የግዥ ውል ተቋቋመ ሊባል የሚችለው የጨረታው አሸናፊ በደብዳቤ አሳውቆ አሸናፊው ጥሪውን ተቀብሎ በመቅረቡ ብቻ ሳይሆን በግዥ ሕግጋገቱ በተመለከተው አግባብ ከተዋዋዮች የሚጠበቀው ተሟልቶ የውሉ ጉዳይ በሚገባ አኳኋን ተጽፎ
በመንግስት መስሪያ ቤቱና በጨረታው አሸናፊ ሲፈረም ብቻ ነው ።
በመንግስት ግዥ ሕግጋት በተመለከተው አግባብ እና በፍ/ብ/ሕግ
ቁጥር 3167 እና 3168 ስር በተደነገገው መሰረት ከጨረታው አሸናፊ ጋር የግዥ ውል ከመፈራረሙበፊት ጨረታውን የመሰረዝ ሙሉ ነጻነት አለው።