File number 2861 Wendimu Telila.pdf
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ2017 ዓ.ም ከወሰናቸው ውሳኔዎች ውስጥ አንዱ ከጥብቅና አገልግሎት ክፍያ ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤቶች የተፈፀመ የፍርድ አፃፃፍ ግድፈት የጠበቃውን ሕገ መንግስታዊ ፍትህ የማግኘት መብት የሚጥስ ስለመሆኑ የተወሰነው ነው፡፡ በመፅሃፌ ገፅ 64 ላይ ይገኛል፡፡
የፌ/ም/ቤት መዝገብ ቁጥር 120/16 (እነ አቶ ወንድሙ ተሊላ)
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካቾች ለሰጡት የጥብቅና አገልግሎት በውላቸው መሰረት ክፍያ የሚገባቸው ስለመሆኑ በፍርዱ ክፍል ተንትነዋል፡፡ ለአመልካቾች ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መጠንም ሊስተካከል የሚገባው ስለመሆኑም በዋና የፍርድ ክፍል ውስጥ ተገልፃል፡፡ ነገር ግን በምን አግባብ እና በየትኛው ፍርድ ቤት መጠኑ ተጣርቶና ተስተካክሎ መወሰን አንዳለበት በችሎቱ የተሰጠ ግልፅ ትእዛዝ የለም፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች ለቀረበላቸው ጉዳይ በበቂ ምክንያት የተደገፈና ሊፈፀም የሚችል ፍርድ የመስጠት ሃላፊነታቸውን ሳይወጡ የሚሰጡት ውሳኔ የአመልካቾችን ፍትህ የማግኘት ሕገ መንግስታዊ መብት የሚጥስ ነው፡፡
የፌ/ም/ቤት መዝገብ ቁጥር 120/16 (እነ አቶ ወንድሙ ተሊላ)
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካቾች ለሰጡት የጥብቅና አገልግሎት በውላቸው መሰረት ክፍያ የሚገባቸው ስለመሆኑ በፍርዱ ክፍል ተንትነዋል፡፡ ለአመልካቾች ሊከፈል የሚገባው የገንዘብ መጠንም ሊስተካከል የሚገባው ስለመሆኑም በዋና የፍርድ ክፍል ውስጥ ተገልፃል፡፡ ነገር ግን በምን አግባብ እና በየትኛው ፍርድ ቤት መጠኑ ተጣርቶና ተስተካክሎ መወሰን አንዳለበት በችሎቱ የተሰጠ ግልፅ ትእዛዝ የለም፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች ለቀረበላቸው ጉዳይ በበቂ ምክንያት የተደገፈና ሊፈፀም የሚችል ፍርድ የመስጠት ሃላፊነታቸውን ሳይወጡ የሚሰጡት ውሳኔ የአመልካቾችን ፍትህ የማግኘት ሕገ መንግስታዊ መብት የሚጥስ ነው፡፡