1692016-2025-01-09-677f7f9bbe375.pdf
ደንብ ቁጥር 169/2016 የመሥሪያ ቦታ ልማትና አስተዳደር የአሰራር ደንብ
ደንብ ቁጥር፻፷፱/፪፻፲፮ የመሥሪያ ቦታ ልማትና አስተዳደር የአሰራር ደንብ መሰረተ-ልማት የተሟላላቸው፣ ምቹና ደረጃቸውን የጠበቁ መሥሪያ ቦታዎች እና የለሙ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለኢንተርፕራይዝና ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የመሥሪያ ቦታ በፍትሃዊነት በማቅረብ ድጋፍ መስጠት የሚያስችል አሰራር መዘርጋት በማስፈለጉ፤ የነባር ወይም አዳዲስ ግንባታዎች የተጠናከረ የመረጃ ሥርዓት በመዘርጋት ከብክነትና ከህገ-ወጥነት በፀዳ መልኩ የመሥሪያ ቦታዎችን ማልማት፣ ማስተላለፍ እና ማስተዳደር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ የመሥሪያ ቦታዎች ለታለመላቸው ዓላማ ለማዋል ባለድርሻ አካላት ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው በማድረግ አገልግሎት አሰጣጡ ግልጽ፣ ፈጣን፣ ቀልጣፋና ከሌብነትና ብልሹ አሰራር የፀዳ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈጻሚ አካላት አስፈጻሚ አካላት ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፹፬/፪ሺ፲፮ አንቀጽ ፺፬ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡
ደንብ ቁጥር፻፷፱/፪፻፲፮ የመሥሪያ ቦታ ልማትና አስተዳደር የአሰራር ደንብ መሰረተ-ልማት የተሟላላቸው፣ ምቹና ደረጃቸውን የጠበቁ መሥሪያ ቦታዎች እና የለሙ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለኢንተርፕራይዝና ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የመሥሪያ ቦታ በፍትሃዊነት በማቅረብ ድጋፍ መስጠት የሚያስችል አሰራር መዘርጋት በማስፈለጉ፤ የነባር ወይም አዳዲስ ግንባታዎች የተጠናከረ የመረጃ ሥርዓት በመዘርጋት ከብክነትና ከህገ-ወጥነት በፀዳ መልኩ የመሥሪያ ቦታዎችን ማልማት፣ ማስተላለፍ እና ማስተዳደር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ የመሥሪያ ቦታዎች ለታለመላቸው ዓላማ ለማዋል ባለድርሻ አካላት ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው በማድረግ አገልግሎት አሰጣጡ ግልጽ፣ ፈጣን፣ ቀልጣፋና ከሌብነትና ብልሹ አሰራር የፀዳ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈጻሚ አካላት አስፈጻሚ አካላት ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፹፬/፪ሺ፲፮ አንቀጽ ፺፬ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡