በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተቋቋመው የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት
የሰብዓዊነት ትምህርት ቤቱ (School of Humanity) በመጀመሪያ ዙር 50 ተማሪዎችን ተቀብሎ በዲፕሎማ ፕሮግራም ለማስተማር ዝግጅት አጠናቋል፡፡
በፕሮግራሙ አሥራ ሁለት ኮርሶች የሚሰጡ ሲሆን፤ ሞራል ኢቲክስ፣ ሂውማኒቴሪያን ዲፕሎማሲ፣ ኢንቫይሮመንታል ኤቲክስ ኮርሶች ተካተዋል፡፡ ኮርሶቹ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች በተውጣጡ ምሁራን የተዘጋጁ ናቸው፡
በሰብዓዊነት ትምህርት ቤቱ ገብቶ ለመሠልጠን የሚፈልግ ሰው በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ሊኖረው ይገባል ተብሏል፡፡
ትምህርት ቤቱ በዲፕሎማ ፕሮግራም ትምህርት መስጠት የሚጀምር ሲሆን፤ በቀጣይ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎችን ተቀብሎ እንደሚያሰለጥን ተገልጿል፡፡
@minster_of_education
የሰብዓዊነት ትምህርት ቤቱ (School of Humanity) በመጀመሪያ ዙር 50 ተማሪዎችን ተቀብሎ በዲፕሎማ ፕሮግራም ለማስተማር ዝግጅት አጠናቋል፡፡
በፕሮግራሙ አሥራ ሁለት ኮርሶች የሚሰጡ ሲሆን፤ ሞራል ኢቲክስ፣ ሂውማኒቴሪያን ዲፕሎማሲ፣ ኢንቫይሮመንታል ኤቲክስ ኮርሶች ተካተዋል፡፡ ኮርሶቹ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ሌሎችም ዩኒቨርሲቲዎች በተውጣጡ ምሁራን የተዘጋጁ ናቸው፡
በሰብዓዊነት ትምህርት ቤቱ ገብቶ ለመሠልጠን የሚፈልግ ሰው በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ሊኖረው ይገባል ተብሏል፡፡
ትምህርት ቤቱ በዲፕሎማ ፕሮግራም ትምህርት መስጠት የሚጀምር ሲሆን፤ በቀጣይ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎችን ተቀብሎ እንደሚያሰለጥን ተገልጿል፡፡
@minster_of_education