"የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ ይገባል።" - ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት አድርገዋል።
በዚህም ዩኒቨርሲቲው የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን በጥናት ላይ የተመሰረተ ድጋፍ እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚካተትም ጠቁመዋል። #ENA
@minster_of_education
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ጉብኝት አድርገዋል።
በዚህም ዩኒቨርሲቲው የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን በጥናት ላይ የተመሰረተ ድጋፍ እንደሚደረግ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚካተትም ጠቁመዋል። #ENA
@minster_of_education