#ጥቆማ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ Maxillofacial Surgery ስፔሻሊቲ መርሐግብር አመልካቾችን አወዳድሮ ማስተማር ይፈልጋል።
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ሚያዚያ 08/2017 ዓ.ም
የፈተና ቀን፦ ሚያዚያ 16/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቀን፦ ሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም
ት/ት የሚጀምረው፦ ሚያዚያ 30/2017 ዓ.ም
መስፈርቶች፦
➫ ከታወቀ የመንግሥት ተቋም በ Dental Medicine (DDS OR DDM) የመረቀ/የተመረቀች
➫ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
➫ በጥሩ የጤና ሁኔታ የሚገኝ/የምትገኝ
➫ ዕድሜ ከ40 ዓመት በታች
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የምትችል
@minster_of_education
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ Maxillofacial Surgery ስፔሻሊቲ መርሐግብር አመልካቾችን አወዳድሮ ማስተማር ይፈልጋል።
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ሚያዚያ 08/2017 ዓ.ም
የፈተና ቀን፦ ሚያዚያ 16/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቀን፦ ሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም
ት/ት የሚጀምረው፦ ሚያዚያ 30/2017 ዓ.ም
መስፈርቶች፦
➫ ከታወቀ የመንግሥት ተቋም በ Dental Medicine (DDS OR DDM) የመረቀ/የተመረቀች
➫ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
➫ በጥሩ የጤና ሁኔታ የሚገኝ/የምትገኝ
➫ ዕድሜ ከ40 ዓመት በታች
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የምትችል
@minster_of_education