ብርሃናውያን መላእክት በጨለማ ላለው አዳምና ልጆቹ ከጨለማ የሚያወጣቸው ወልድ በተሰጣቸው (በተወለደላቸው) ጊዜ ተደስተው ‹‹..ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ፡፡›› (ሉቃ.፪፥፲፫)
ውድ አንባብያን! ይህን የተቀደሰ ዕለት በደስታ፣ በፍቅርና በሰላም እናከብር ዘንድ ከጥልና ከጥላቻ ርቀን፣ በንስሐ ነጽተን፣ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጋር ታርቀን፣ በወንድማማችነት ፍቀር ተሰባስበን ይሁን!
መልካም በዓል!
ውድ አንባብያን! ይህን የተቀደሰ ዕለት በደስታ፣ በፍቅርና በሰላም እናከብር ዘንድ ከጥልና ከጥላቻ ርቀን፣ በንስሐ ነጽተን፣ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጋር ታርቀን፣ በወንድማማችነት ፍቀር ተሰባስበን ይሁን!
መልካም በዓል!