“ ቦሩ ሜዳ” የፊት ለፊት የጥያቄና መልስ መድረክ በማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ
“ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለምን የአዋልድ መጻሕፍትን ትጠቀማለች ?''
በማኅበረ ቅዱሳን ወርኃዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤ ላይ
ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም
ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተክህነት አዳራሽ
በዕለቱ ስብከተ ወንጌልን ጨምሮ የአዋልድ መጻሕፍት መነሻ እና መድርሻ ከየት ወዴት እንደሆነ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ምላሽ ይሰጣል፡፡
እርስዎም የእምነት ልዩነት ሳይገድብዎ ከአዋልድ መጻሕፍት ጋር ተያይዞ ያሎዎትን ጥያቄ በማንሳት ምላሽ ያገኙ ዘንድ ተጋብዘዋል፡፡
“ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለምን የአዋልድ መጻሕፍትን ትጠቀማለች ?''
በማኅበረ ቅዱሳን ወርኃዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤ ላይ
ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም
ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ በጠቅላይ ቤተክህነት አዳራሽ
በዕለቱ ስብከተ ወንጌልን ጨምሮ የአዋልድ መጻሕፍት መነሻ እና መድርሻ ከየት ወዴት እንደሆነ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ምላሽ ይሰጣል፡፡
እርስዎም የእምነት ልዩነት ሳይገድብዎ ከአዋልድ መጻሕፍት ጋር ተያይዞ ያሎዎትን ጥያቄ በማንሳት ምላሽ ያገኙ ዘንድ ተጋብዘዋል፡፡