ማስተወቂያ ቀን 19/06/2017
በተለያያ ምክንያት የ1ኛ ሴሚስተር ፈይናል ፈተና ያመለጣቹህ እና ማማልከቻ ከማስረጃ ጋር ያስገባቹ ተማሪዎች በቀን 20/06/2017 ማላትም በነገው እለት ሀሙስ ቀን ከጡዋቱ 2:00 ጀምሮ በዲጋሚ ለመጨረሻ ጊዜ ፈይናል ፈተና እንድትወስዱ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
ማሳሳብያ: ት/ቤቱ በዲጋሚ ያዘጋጀውን ፈይናል ፈተና ተፈትኖ ለማያጠናቅቅ ተማሪ ይህ እድል የመጨረሻ ስለ መሆኑ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
በተለያያ ምክንያት የ1ኛ ሴሚስተር ፈይናል ፈተና ያመለጣቹህ እና ማማልከቻ ከማስረጃ ጋር ያስገባቹ ተማሪዎች በቀን 20/06/2017 ማላትም በነገው እለት ሀሙስ ቀን ከጡዋቱ 2:00 ጀምሮ በዲጋሚ ለመጨረሻ ጊዜ ፈይናል ፈተና እንድትወስዱ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
ማሳሳብያ: ት/ቤቱ በዲጋሚ ያዘጋጀውን ፈይናል ፈተና ተፈትኖ ለማያጠናቅቅ ተማሪ ይህ እድል የመጨረሻ ስለ መሆኑ ከወዲሁ እናሳውቃለን።