በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ ነዋሪ የሆነው ወጣት አብደላ ዓሊ አህመድ ግንቦት 8 2015 ዓ.ም በወጣው የ10ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ1ኛው ዕጣ ብር 3,000,000/ ሶስት ሚሊዮን / ተሸላሚ ሆኗል ፡፡
ወጣት አብደላ ዓሊ መርካቶ አከባቢ በግል ንግድ የተሰማራ ሲሆን በገንዘቡም ንግዴን አስፋፋበታለሁ በማለት በደስታ ስሜት ውስጥ ሆኖ አጫውቶናል ፡፡ እርሰዎም የዕድሉ ተቋዳሽ እንዲሆኑ ዛሬውኑ በ605 ማንኛውን ፊደል በመላክ ወይም በ*127# በመደወል የ3 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ይሁኑ ፡፡
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከ ኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር
ወጣት አብደላ ዓሊ መርካቶ አከባቢ በግል ንግድ የተሰማራ ሲሆን በገንዘቡም ንግዴን አስፋፋበታለሁ በማለት በደስታ ስሜት ውስጥ ሆኖ አጫውቶናል ፡፡ እርሰዎም የዕድሉ ተቋዳሽ እንዲሆኑ ዛሬውኑ በ605 ማንኛውን ፊደል በመላክ ወይም በ*127# በመደወል የ3 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ይሁኑ ፡፡
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከ ኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር