በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ እናሸንፋለን ቀበሌ ንፁሃን አርሶ አደሮች ተረሸኑ‼
የአብይ አህመድ የጥፋት እጆች በአማራ ህዝብ ላይ እየተባባሰ እና ከእለት እለት ንፁሃንን በተገኙበት በየቤታቸው መረሸን የዕለት ተግባሩ አድርጎ ተያይዞታል።
የአማራ አርሶ አደርን ማዳበሪያና ዘር ከልክሎ የአማራን አርሶ አደር ዘርቶ እንዳያመርት የተሴረበት አርሶ አደር ዛሬ ላይ ደግሞ በህይወት እንዳይኖር ዘርፈ ብዙ ጭፍጨፋዎችን እያደረሰበት ይገኛል። ይህ ፋሽስታዊ መንግሥት የአማራውን የመንቀሳቀስ መብት ገድቦና መንገድ ላይ መንግስታዊ ሽፍታ አሰማርቶ በጅምላ እያሳገተ አማራውን በማንነቱ እንዲሰቃይ እያደረገ ይገኛል።
የአማራን እናት ሆድ በሳንጃ በመቅደድ አማራ አይወለድም የተወለደውንም እናጠፋዋለን በማለት ወደ አማራ ምድር ዘልቆ የገባው ጨፍጫፊ ሰራዊት ዛሬም ንፁሃን አርሶ አደሮችን በተወለዱበት ቀዬ በዕለተ አርብ ከየቤታቸው እያወጣ ረሽኗቸዋል።
ቃሉን በተግባር እያሳየን የሚገኘው የብርሃኑ ጁላ ጨፍጫፊ ሰራዊት አሁንም አማራ የሆነን ፍጡር ሁሉ በአማራ ምድር ደም ማፍሰሱን ቀጥሎበት በ 23/05/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ እናሸንፋለን ቀበሌ ልዩ ሰሟ ገሸር በመባል የመምትጠራ ቦታ አስር ንፁሃንን ከቤታቸው እያወጡ ረሽነዋል።
ስርዓተ ቀብራቸው ስነ ትናንት በ24/05/2017 ዓ.ም በገሸር ማርያም ቤተክርስቲያን የተፈፀመ ሲሆን ከባህር ዳር ተጉዞ ለለቅሶ የመጣን የሟች ወገን በለቅሶው ቦታ ላይ መግደላቸው ታውቋል።
በዕለቱ ከተረሸኑት መካከል ለጊዜው ስማቸውን ማወቅ የተቻሉት።
1. ተመስገን አለሙ
2. ጥሩየ ፀጋ
3. ምስጌ ፈጠነ
4. በቃሉዘመነ
ከባድ ቁስለኞች
1. በላይ መንጌ
2. ምትኬ ጥሌ
3. ፀጋ ሞላ
4. አትርሰው ተፈራ
5. ሙሉነህ ፈጠነ
የአብይ አህመድ የጥፋት እጆች በአማራ ህዝብ ላይ እየተባባሰ እና ከእለት እለት ንፁሃንን በተገኙበት በየቤታቸው መረሸን የዕለት ተግባሩ አድርጎ ተያይዞታል።
የአማራ አርሶ አደርን ማዳበሪያና ዘር ከልክሎ የአማራን አርሶ አደር ዘርቶ እንዳያመርት የተሴረበት አርሶ አደር ዛሬ ላይ ደግሞ በህይወት እንዳይኖር ዘርፈ ብዙ ጭፍጨፋዎችን እያደረሰበት ይገኛል። ይህ ፋሽስታዊ መንግሥት የአማራውን የመንቀሳቀስ መብት ገድቦና መንገድ ላይ መንግስታዊ ሽፍታ አሰማርቶ በጅምላ እያሳገተ አማራውን በማንነቱ እንዲሰቃይ እያደረገ ይገኛል።
የአማራን እናት ሆድ በሳንጃ በመቅደድ አማራ አይወለድም የተወለደውንም እናጠፋዋለን በማለት ወደ አማራ ምድር ዘልቆ የገባው ጨፍጫፊ ሰራዊት ዛሬም ንፁሃን አርሶ አደሮችን በተወለዱበት ቀዬ በዕለተ አርብ ከየቤታቸው እያወጣ ረሽኗቸዋል።
ቃሉን በተግባር እያሳየን የሚገኘው የብርሃኑ ጁላ ጨፍጫፊ ሰራዊት አሁንም አማራ የሆነን ፍጡር ሁሉ በአማራ ምድር ደም ማፍሰሱን ቀጥሎበት በ 23/05/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ እናሸንፋለን ቀበሌ ልዩ ሰሟ ገሸር በመባል የመምትጠራ ቦታ አስር ንፁሃንን ከቤታቸው እያወጡ ረሽነዋል።
ስርዓተ ቀብራቸው ስነ ትናንት በ24/05/2017 ዓ.ም በገሸር ማርያም ቤተክርስቲያን የተፈፀመ ሲሆን ከባህር ዳር ተጉዞ ለለቅሶ የመጣን የሟች ወገን በለቅሶው ቦታ ላይ መግደላቸው ታውቋል።
በዕለቱ ከተረሸኑት መካከል ለጊዜው ስማቸውን ማወቅ የተቻሉት።
1. ተመስገን አለሙ
2. ጥሩየ ፀጋ
3. ምስጌ ፈጠነ
4. በቃሉዘመነ
ከባድ ቁስለኞች
1. በላይ መንጌ
2. ምትኬ ጥሌ
3. ፀጋ ሞላ
4. አትርሰው ተፈራ
5. ሙሉነህ ፈጠነ