በትኩረት አንብቡት
የአብይ አህመድና የኦህዴድ/የኦሮሞ ብልጽግና አመራሮች ድብቅ ስብሰባ በጅማ
አብይ አህመድ በጅማ ከተማና አካባቢው የልማት ጉብኝት ባደረገበት ወቅት በተለያዩ ጊዜያት የኦሮሚያ ክልልን በርዕሰ መስተዳድርነት የመሩትን ኦህዴዶችንና ጥቂት የኦሮሚያ ብልጽግና አመራሮችን በመያዝ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ሚስጥራዊ ስብሰባ አድርገዋል።
እነሱም
1 . ኩማ ደመቅሳ የቀድሞ የኦሮ/ክ/ር/መ/ር
2. ጁነዲን ሳዶ የቀድሞ ኦሮ/ክ/ር/መ/ር
3.አባ ዱላ ገመዳ የቀድሞ ኦሮ/ክ/ር/መ/ር
4.ሙክታር ከድር የቀድሞ ኦሮ/ር/መ/ር አሁን የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር
5.ሽመልስ አብዲሳ
6. አዳነች አቤቤ
7.ጫልቱ ሳኒ የከተማ ልማት ሚ/ር
8.ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የቀድሞ ፕሬዚዳንት
9.ግርማ ብሩ የብሄራዊ ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ እና የአብይ አማካሪ
10.ብርሃኑ ጁላ
11. ወርቅነህ ገበየሁ
12.ዶ/ር ግርማ አመንቴ ግብርና ሚ/ር
ከላይ በስም የተዘረዘሩት የኦሮሞ ባለስልጣናት በልማት ጉብኝት ስም በጅማ ከተማ ጥልቅ የሆነ እና ልዩ ግምገማዊ ስብሰባ አድርገዋል።
የስብሰባው አንኳር አጀንዳዎች ሁለት ነበሩ
1.ባለፉት ስድስት አመታት የሰራናቸው ስኬታማ ስራዎች ምንድን ናቸው ?
2.በቀጣይ አመትስ ምን መስራት ይጠበቅብናል ?
የሚል ሲሆን ከአማራ አኳያ ተከታዩ ነጥቦች ላይ ተነጋግረዋል ።
የአብይ አህመድና የኦህዴድ/የኦሮሞ ብልጽግና አመራሮች ድብቅ ስብሰባ በጅማ
አብይ አህመድ በጅማ ከተማና አካባቢው የልማት ጉብኝት ባደረገበት ወቅት በተለያዩ ጊዜያት የኦሮሚያ ክልልን በርዕሰ መስተዳድርነት የመሩትን ኦህዴዶችንና ጥቂት የኦሮሚያ ብልጽግና አመራሮችን በመያዝ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ሚስጥራዊ ስብሰባ አድርገዋል።
እነሱም
1 . ኩማ ደመቅሳ የቀድሞ የኦሮ/ክ/ር/መ/ር
2. ጁነዲን ሳዶ የቀድሞ ኦሮ/ክ/ር/መ/ር
3.አባ ዱላ ገመዳ የቀድሞ ኦሮ/ክ/ር/መ/ር
4.ሙክታር ከድር የቀድሞ ኦሮ/ር/መ/ር አሁን የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር
5.ሽመልስ አብዲሳ
6. አዳነች አቤቤ
7.ጫልቱ ሳኒ የከተማ ልማት ሚ/ር
8.ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የቀድሞ ፕሬዚዳንት
9.ግርማ ብሩ የብሄራዊ ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ እና የአብይ አማካሪ
10.ብርሃኑ ጁላ
11. ወርቅነህ ገበየሁ
12.ዶ/ር ግርማ አመንቴ ግብርና ሚ/ር
ከላይ በስም የተዘረዘሩት የኦሮሞ ባለስልጣናት በልማት ጉብኝት ስም በጅማ ከተማ ጥልቅ የሆነ እና ልዩ ግምገማዊ ስብሰባ አድርገዋል።
የስብሰባው አንኳር አጀንዳዎች ሁለት ነበሩ
1.ባለፉት ስድስት አመታት የሰራናቸው ስኬታማ ስራዎች ምንድን ናቸው ?
2.በቀጣይ አመትስ ምን መስራት ይጠበቅብናል ?
የሚል ሲሆን ከአማራ አኳያ ተከታዩ ነጥቦች ላይ ተነጋግረዋል ።