❝...እሱ እንዳስተማረው ሳይኖሩ የተገኙት በእውነት ክርስቲያኖች እንዳልሆኑ ይረዱ ፤ ምንም እንኳን ትምህርቱ ከከንፈሮቻቸው ቢሆንም፣ የሚድኑት የሚያምኑ ብቻ ሳይሆን ሥራ የሚሰሩት ናቸውና❞
"በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ጌታ ሆይ፥ጌታ ሆይ፥የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።"
ሰማእቱ ቅዱስ ዮስጢኖስ st.justin martyr
©orthodox digital library
ንዋይ ካሳሁን
"በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ጌታ ሆይ፥ጌታ ሆይ፥የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።"
ሰማእቱ ቅዱስ ዮስጢኖስ st.justin martyr
©orthodox digital library
ንዋይ ካሳሁን