መቀንበቢያ
ባይለየኝ ጣሳው የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ባሳተመው የአባይን አፈ-ታሪኮች ጥናት መፅሓፍ ላይ ያሰፈረው አንድ ሐሳብ የአባይ ወንዝ ደራሲዎችና ገጣሚዎች እንዲሁም ሠዓሊዎች ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል ይላል። ለሐረር ብዙ ተዘፍኗል። በየአይነቱ ተዚሟል! አዲስ ዜማ ያለው ዘፈን መፍጠር አይቻልም! ግና ሐረር ስትታይ ሐረር ናት! ብቸኛዋ ኢትዮጵያዊ ባኽዳድ! የምትንቦገቦግ የስልጣኔ አርማና አሻራ! ውስጧ ሲገባ ዓለም ናት! በአንጻሩ ስለ ባህልና ሥልጣኔ ሲወሯ አፍ መፍቻ ቋንቋችን አለመሆኗ ያስቆጫል።
ባይለየኝ ጣሳው የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ባሳተመው የአባይን አፈ-ታሪኮች ጥናት መፅሓፍ ላይ ያሰፈረው አንድ ሐሳብ የአባይ ወንዝ ደራሲዎችና ገጣሚዎች እንዲሁም ሠዓሊዎች ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል ይላል። ለሐረር ብዙ ተዘፍኗል። በየአይነቱ ተዚሟል! አዲስ ዜማ ያለው ዘፈን መፍጠር አይቻልም! ግና ሐረር ስትታይ ሐረር ናት! ብቸኛዋ ኢትዮጵያዊ ባኽዳድ! የምትንቦገቦግ የስልጣኔ አርማና አሻራ! ውስጧ ሲገባ ዓለም ናት! በአንጻሩ ስለ ባህልና ሥልጣኔ ሲወሯ አፍ መፍቻ ቋንቋችን አለመሆኗ ያስቆጫል።