"አስበሽዋል አላህ ዛሬ ጾሜን በቂም አልጀምርም ብለሽ አዉፍ ያልሽውን ሰበብ አድርጎ ሙሉ ወንጀልሽን አዉፍ ቢልሽ?" ስትለኝ "አላህ ፊት አቆማቸዋለሁ" ያልኩትን ሁላ ልቤ ሲለዝብላቸው አስተዋልኩ። አስባችሁታል ዛሬ ለርሱ ብላችሁ አዉፍ ያላችሁትን አላህ "እስከዛሬ ይሄ ባሪያዬ በኔ መንገድ ከሰራው ሁሉ ይሄ ተግባሩ በለጠብኝ"ቢልላችሁ?
ዱዓችሁ የማይመለስበት፣ህመማችሁ የሚሽርበት፣ ጭንቀታችሁ የሚረግብበት፣ከጌታችሁ የምትታረቁበት መልካም የረመዳን ጊዜ ይሁንላችሁ። ይሁንልን❤️
@sumeyasu
ዱዓችሁ የማይመለስበት፣ህመማችሁ የሚሽርበት፣ ጭንቀታችሁ የሚረግብበት፣ከጌታችሁ የምትታረቁበት መልካም የረመዳን ጊዜ ይሁንላችሁ። ይሁንልን❤️
@sumeyasu