#አንድ ስመጥር የአሜሪካን ፕሬዚዳንት በአንድ ወቅት እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል ይባላል፦
"ሃያ ስድስት ሰራዊት ስጡኝ፤ ዓለምን በቁጥጥሬ ስር አደርጋለሁ"። ፕሬዝዳንቱ 26 ወታደር/ሰራዊት ያሏቸው የሰለጠኑ በሚሌተሪ ሳይንስ የተካኑ፣ ዘመናዊ መሳሪያ የታጠቁ ሰብዓዊያን ወታደሮች ማለታቸው ሳይሆን፣ 26ቱን የእንግሊዘኛ ሆሄያት ማለታቸው ነው። እውነት ነው ፊደላት ከታጠቀ ስልጡን ወታደር ይልቅ ኀያላን ናቸው። የአሜሪካን ልዕለ ኀያልነት ከማንበብና ያነበበቡትን ከመፃፍ ጋር የተቆራኘ ነው።
("የንባብ ባህላችን በንፅፅር ሲፈተሽ" ከተሰኘ የዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ ፅሑፍ የተቆነጠረ)
❤️ሸጋ ቅዳሜ ተመኘን
#share join
@xobya
@telemondo
@kurazs
"ሃያ ስድስት ሰራዊት ስጡኝ፤ ዓለምን በቁጥጥሬ ስር አደርጋለሁ"። ፕሬዝዳንቱ 26 ወታደር/ሰራዊት ያሏቸው የሰለጠኑ በሚሌተሪ ሳይንስ የተካኑ፣ ዘመናዊ መሳሪያ የታጠቁ ሰብዓዊያን ወታደሮች ማለታቸው ሳይሆን፣ 26ቱን የእንግሊዘኛ ሆሄያት ማለታቸው ነው። እውነት ነው ፊደላት ከታጠቀ ስልጡን ወታደር ይልቅ ኀያላን ናቸው። የአሜሪካን ልዕለ ኀያልነት ከማንበብና ያነበበቡትን ከመፃፍ ጋር የተቆራኘ ነው።
("የንባብ ባህላችን በንፅፅር ሲፈተሽ" ከተሰኘ የዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ ፅሑፍ የተቆነጠረ)
❤️ሸጋ ቅዳሜ ተመኘን
#share join
@xobya
@telemondo
@kurazs