____________________________
"በእሳቤና በንግግር ከፋፋይ የሆኑ ሀሳቦችን እያጠፉ ሰብሰብ ለማድረግ ይሰራል።
የሚያሰባስቡ የማይለያዩ እሳቤዎችን በታሪክ ትምህርት ካሪኩለም ውስጥ በማካተት ቀጣዩ ትውልድ እንዲገነባው ይደረጋል።"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) በ6ኛ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የትምህርት ሴክተሩን በተመለከተ የተናገሩት።
"በእሳቤና በንግግር ከፋፋይ የሆኑ ሀሳቦችን እያጠፉ ሰብሰብ ለማድረግ ይሰራል።
የሚያሰባስቡ የማይለያዩ እሳቤዎችን በታሪክ ትምህርት ካሪኩለም ውስጥ በማካተት ቀጣዩ ትውልድ እንዲገነባው ይደረጋል።"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) በ6ኛ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የትምህርት ሴክተሩን በተመለከተ የተናገሩት።