ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1,811 ተማሪዎች አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በመደበኛ፣ በማታ እና በተከታታይ መርሐግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው 46 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ፣ 1,549 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 216 በክረምት (PDGT) በድምሩ 1,811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
ተመራቂዎቹ በመደበኛ፣ በማታ እና በተከታታይ መርሐግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው 46 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ፣ 1,549 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 216 በክረምት (PDGT) በድምሩ 1,811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers