Репост из: የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
🌙 ረመዳን ቀን 3️⃣
ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ صَامَ رَمَضَانَ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا ، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ، وَمَنْ قَامَ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ﴾
“የረመዳንን ፆም ግዴታ መሆኑን አውቆ (በኢማን)
ምንዳም አገኝበታለሁ ብሎ (በኢሕቲሳብ) የፆመ ሰው ያለፈው ወንጀሉ ሁሉ ይማርለታል። የለይለተል ቀድርን በኢማንና ከአላህ አጅር በመፈለግ የቆመ ከዚህ በፊት የሰራው ወንጀል በሙሉ ይማርለታል።”
📚 ቡኻሪ (2014) ሙስሊም (760) ዘግበውታል
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
🌐፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
💬፦ https://bit.ly/486xnrS
🌐፦ https://bit.ly/41zEZkk
🌐፦ https://bit.ly/4arMbTx
🌐፦ https://bit.ly/41tIUPv
🌐፦ https://bit.ly/3UTTSwh
ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ صَامَ رَمَضَانَ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا ، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ، وَمَنْ قَامَ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ﴾
“የረመዳንን ፆም ግዴታ መሆኑን አውቆ (በኢማን)
ምንዳም አገኝበታለሁ ብሎ (በኢሕቲሳብ) የፆመ ሰው ያለፈው ወንጀሉ ሁሉ ይማርለታል። የለይለተል ቀድርን በኢማንና ከአላህ አጅር በመፈለግ የቆመ ከዚህ በፊት የሰራው ወንጀል በሙሉ ይማርለታል።”
📚 ቡኻሪ (2014) ሙስሊም (760) ዘግበውታል
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
🌐፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
💬፦ https://bit.ly/486xnrS
🌐፦ https://bit.ly/41zEZkk
🌐፦ https://bit.ly/4arMbTx
🌐፦ https://bit.ly/41tIUPv
🌐፦ https://bit.ly/3UTTSwh