Репост из: Simba
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ለኔዘርላንድ ምትሮጠው አትሌት ሲፋን ሀሰን በማራቶን ውድድር 1ኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳሊያውን ከመውሰዷም ባለፈ የገባችበት ሰዓት 2:22:55 የኦሎምፒክ ሪከርድ ሆኖ ተመዝግቧል።
በሀገራችን ልጅ ቲኪ ገላና ተይዞ የነበረውን ሪከርድ ነው የሰበረችው።
አትሌቷ በዚሁ በፓሪስ ኦሎምፒክ በ5 ሺህ ሜትር እና በ10 ሺህ ሜትር ውድድር ተወዳድራ ሁለቱንም ሶስተኛ በመውጣት 2 የነሃስ ሜዳሊያ አግኝታለች።
የዛሬው የ42 ኪሎ ሜትር የማራቶን ወርቅ ሜዳሊያዋ በፓሪስ ኦሎምፒክ 3ኛዋ ነው።
የአትሌቷ ብቃት እና ጥንካሬ በርካቶችን አስገርሟል።
በሀገራችን ልጅ ቲኪ ገላና ተይዞ የነበረውን ሪከርድ ነው የሰበረችው።
አትሌቷ በዚሁ በፓሪስ ኦሎምፒክ በ5 ሺህ ሜትር እና በ10 ሺህ ሜትር ውድድር ተወዳድራ ሁለቱንም ሶስተኛ በመውጣት 2 የነሃስ ሜዳሊያ አግኝታለች።
የዛሬው የ42 ኪሎ ሜትር የማራቶን ወርቅ ሜዳሊያዋ በፓሪስ ኦሎምፒክ 3ኛዋ ነው።
የአትሌቷ ብቃት እና ጥንካሬ በርካቶችን አስገርሟል።