Репост из: ATC NEWS
የአርብ ፈተና የሰዓት ለውጥ ተደርጓል‼️
አርብ ጥር 30/2017 ዓ/ም ጠዋት 5፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ ከሰዓት በኋላ 7፡ 30 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ 8፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ 10፡30 የተቀየረ መሆኑን ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ባወጣው ማስታወቂያ ገልጿል።
👉 ለግቢው ተማሪዎች የመፈተኛ ቦታው በነበረበት ይቀጥላል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
አርብ ጥር 30/2017 ዓ/ም ጠዋት 5፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ ከሰዓት በኋላ 7፡ 30 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ 8፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ 10፡30 የተቀየረ መሆኑን ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ባወጣው ማስታወቂያ ገልጿል።
👉 ለግቢው ተማሪዎች የመፈተኛ ቦታው በነበረበት ይቀጥላል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news