Репост из: Voa Amharic
በትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የተባረሩት የግንባሩ አዛዦች እና የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር (ሞንጄሪኖ) በመቀሌ ሰሜን ሆቴል ስብሰባ ተቀምጠዋል።
አጀንዳቸው ከፌደራል መንግስት ጋር ያለውን ግጭት ለመገምገም መሆኑን ምንጮቼ ገልፀዋል።
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በትናንትናው ዕለት ወደ አዲስ አበባ ተጉዘዋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
አጀንዳቸው ከፌደራል መንግስት ጋር ያለውን ግጭት ለመገምገም መሆኑን ምንጮቼ ገልፀዋል።
የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በትናንትናው ዕለት ወደ አዲስ አበባ ተጉዘዋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1