ተመድ ሊባኖስን አስጠነቀቀ❗️
ሊባኖስ ሌላኛዋ ጋዛ እንዳትሆን የተመድ ዋና ጸኃፊ አስጠነቀቁ። የተባበሩት መንግስት ድርጅት(ተመድ) ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በእስራኤል እና ሄዝቦላ ያለው ውጥት መካረር እንዳስጨነቃቸው በትናንትናው እለት ተናግረዋል። ሊባኖስ ሌላኛዋ ጋዛ እንዳትሆን የተመድ ዋና ጸኃፊ አስጠነቀቁ። የተባበሩት መንግስት ድርጅት(ተመድ) ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በእስራኤል እና ሄዝቦላ ያለው ውጥት መካረር እንዳስጨነቃቸው በትናንትናው እለት ተናግረዋል። "አንድ ችኩል እርምጃ ወይም የተሳሳተ ስሌት ከምናስበው በላይ ድንበር ተሻጋሪ አስከፊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል" ሲሉ ጉተሬዝ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። "ግልጽ እንሁን። የቀጣናው ህዝብ እና የዓለም ህዝብ ሌባኖስ ሌላኛዋ ጋዛ እንድትሆን አይፈልግም።" በኢራን የሚደገፈው ሄዝቦላ ባለፈው ጥር ወር የእስራኤል-ሀማስ ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ ለሀማሰ አጋርነት ለማሳየት ወደ እስራኤል በርካታ ሚሳይሎችን አስወንጭፏል፤ በዚህም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ እስራኤላውያን ከቤታቸው ተፈናቅለዋል።
ሊባኖስ ሌላኛዋ ጋዛ እንዳትሆን የተመድ ዋና ጸኃፊ አስጠነቀቁ። የተባበሩት መንግስት ድርጅት(ተመድ) ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በእስራኤል እና ሄዝቦላ ያለው ውጥት መካረር እንዳስጨነቃቸው በትናንትናው እለት ተናግረዋል። ሊባኖስ ሌላኛዋ ጋዛ እንዳትሆን የተመድ ዋና ጸኃፊ አስጠነቀቁ። የተባበሩት መንግስት ድርጅት(ተመድ) ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በእስራኤል እና ሄዝቦላ ያለው ውጥት መካረር እንዳስጨነቃቸው በትናንትናው እለት ተናግረዋል። "አንድ ችኩል እርምጃ ወይም የተሳሳተ ስሌት ከምናስበው በላይ ድንበር ተሻጋሪ አስከፊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል" ሲሉ ጉተሬዝ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። "ግልጽ እንሁን። የቀጣናው ህዝብ እና የዓለም ህዝብ ሌባኖስ ሌላኛዋ ጋዛ እንድትሆን አይፈልግም።" በኢራን የሚደገፈው ሄዝቦላ ባለፈው ጥር ወር የእስራኤል-ሀማስ ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ ለሀማሰ አጋርነት ለማሳየት ወደ እስራኤል በርካታ ሚሳይሎችን አስወንጭፏል፤ በዚህም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ እስራኤላውያን ከቤታቸው ተፈናቅለዋል።