#DrLiaTadesse
- በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ተጨማሪ ሰው በመገኘቱ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 12 ደርሰዋል።
- ይህ ታማሚ የ34 ዓመት ኢትዮጵያዊ ነው፤ መጋቢት 10 ነው ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ የገባው።
- ግለሰቡ የህመም ምልክት ያሳየው መጋቢት 13/2012 ዓ/ም ነው። በተደረገለት ምርመራ በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጣል።
- ከታማሚው ጋር ግንኙነት የነበራቸው 15 ሰዎች በክትትል ላይ ይገኛሉ።
#መረጃዎችን ለወዳጅዎ ያጋሩ።
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━
- በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ተጨማሪ ሰው በመገኘቱ አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች 12 ደርሰዋል።
- ይህ ታማሚ የ34 ዓመት ኢትዮጵያዊ ነው፤ መጋቢት 10 ነው ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ የገባው።
- ግለሰቡ የህመም ምልክት ያሳየው መጋቢት 13/2012 ዓ/ም ነው። በተደረገለት ምርመራ በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጣል።
- ከታማሚው ጋር ግንኙነት የነበራቸው 15 ሰዎች በክትትል ላይ ይገኛሉ።
#መረጃዎችን ለወዳጅዎ ያጋሩ።
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━