#በስፔን ተጨማሪ 832 ሰዎች ሞቱ!
ስፔን በ24 ሰዓት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] 832 ሰዎች መሞታቸውን ሪፖርት አድርጋለች። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርም 5,690 ደርሷል። በተጨማሪ በ24 ሰዓት 6,529 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸውን ተከትሎ 72,248 ደርሰዋል።
ምንጭ፦ የስፔን ጤና ሚኒስቴር
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━
☞ሼር በማድረግ ሃላፊነቶን ይወጡ!!!
ስፔን በ24 ሰዓት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] 832 ሰዎች መሞታቸውን ሪፖርት አድርጋለች። አጠቃላይ የሟቾች ቁጥርም 5,690 ደርሷል። በተጨማሪ በ24 ሰዓት 6,529 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸውን ተከትሎ 72,248 ደርሰዋል።
ምንጭ፦ የስፔን ጤና ሚኒስቴር
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━
☞ሼር በማድረግ ሃላፊነቶን ይወጡ!!!