#ADAMA
በአዳማ ከተማ ባሉ ጎዳናዎች ላይ "ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በከተማው ውስጥ አንገብጋቢ ካልሆነ በስተቀር እንቅስቃሴ ማድረግ ተከልክሏል" የሚሉ ማስታወቂያዎች እየተነገረ መሆኑን ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ተናግሩ።
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ትልልቅ የድምጽ ማጉያዎችን በጫኑ መኪኖች በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች በዋና ዋና ጎዳናዎች ማስታወቂያውን እያሰራጨ መሆኑን ነው ነዋሪዎች የገለፁት።
ምንጭ፦ አዲስ ማለዳ ጋዜጣ
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━
☞ሼር በማድረግ ሃላፊነቶን ይወጡ!!!
በአዳማ ከተማ ባሉ ጎዳናዎች ላይ "ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በከተማው ውስጥ አንገብጋቢ ካልሆነ በስተቀር እንቅስቃሴ ማድረግ ተከልክሏል" የሚሉ ማስታወቂያዎች እየተነገረ መሆኑን ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ተናግሩ።
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ትልልቅ የድምጽ ማጉያዎችን በጫኑ መኪኖች በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች በዋና ዋና ጎዳናዎች ማስታወቂያውን እያሰራጨ መሆኑን ነው ነዋሪዎች የገለፁት።
ምንጭ፦ አዲስ ማለዳ ጋዜጣ
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━
☞ሼር በማድረግ ሃላፊነቶን ይወጡ!!!