📌ምስጋና ለሃሪ ማጎየር ይገባና ማንችስተር ዩናይትድ በ27ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃግብር ኢፕስዊች ታውንን በኦልትራፎርድ አስተናግዶ 3-2 በማሸነፍ ከሶስት ተከታታይ የሊግ ጨዋታዎች በኋላ ወደድል አድራጊነቱ ተመልሷል።
ማንችስተር ዩናይትድ በመጀመሪያው አጋማሽ
- በዶርጉና በኦናና መካከል በተፈጠረ ያለመናበብ ግብ ተቆጠረበት
- አቻነት የሆነው በown goal ነበር
- ፓትሪክ ዶርጉ በ43ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተወገደ
-ለእረፍት ለመውጣት ሽራፊ ሰከንዶች ሲቀሩ ግብ አስተናገደ
ሆኖም ከመልበሻ ክፍል መልስ ሃሪ ማጎየር በዚህ ሲዝን ለ3ኛ ጊዜ ማንችስተር ዩናይትድን የታደገበት ጎልን በማስቆጠር ቀያይ ሰይጣናቱን የ3 ነጥቦች ባለቤት አድርጓል።
⚽️ የአቻነት ግብ vs ፖርቶ
⚽️ የማሸነፊያ ግብ vs ሌስተርን
⚽️ የማሸነፊያ ግብ vs ኢፕስዊች
ማንችስተር ዩናይትድ በመጀመሪያው አጋማሽ
- በዶርጉና በኦናና መካከል በተፈጠረ ያለመናበብ ግብ ተቆጠረበት
- አቻነት የሆነው በown goal ነበር
- ፓትሪክ ዶርጉ በ43ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተወገደ
-ለእረፍት ለመውጣት ሽራፊ ሰከንዶች ሲቀሩ ግብ አስተናገደ
ሆኖም ከመልበሻ ክፍል መልስ ሃሪ ማጎየር በዚህ ሲዝን ለ3ኛ ጊዜ ማንችስተር ዩናይትድን የታደገበት ጎልን በማስቆጠር ቀያይ ሰይጣናቱን የ3 ነጥቦች ባለቤት አድርጓል።
⚽️ የአቻነት ግብ vs ፖርቶ
⚽️ የማሸነፊያ ግብ vs ሌስተርን
⚽️ የማሸነፊያ ግብ vs ኢፕስዊች