ወረርሺኝ እንዲወገድ በማሰብ የሚደረገው ቁኑት ብይን
~
ጥያቄ:– ወረርሺ እንዲወገድ ታስቦ በጀማዐ ሶላት ውስጥ የሚደረገው ቁኑት ብይኑ ምንድነው?
መልስ:–
"ከኡለማእ ንግግሮች ውስጥ ሚዛን የሚደፋው ወረርሺ እንዲወገድ ታስቦ ቁኑት አለማድረግ ነው። ምክንያቱም በሶሐቦች ዘመን የዐመዋስ ወረርሺኝ ከመከሰቱም ጋር እንዲነሳላቸው ቁኑት ማድረጋቸው አልተላለፈም። ነገር ግን በሱጁድና ሌሎችም ወቅቶች ውስጥ እንዲወገድ ዱዓእ ማድረጉ ይፈቀዳል።
ልክ እንዲሁ ተውበትና ወደ አላህ መተናነስና ለሱ መዋደቅ ግድ ይላል። ታላቁ ሊቅ ኢብኑ ሙፍሊሕ ‘አልፉሩዕ’ በተሰኘው ኪታባቸው እንዲህ ብለዋል:–
‘ሚዛን በሚደፋው አቋም ወረርሺኝ ለመከላከል ቁኑት አይደረግም። ምክንያቱም በዐመዋስም ሆነ በሌላ ወረርሺኝ ጊዜ ቁኑት እንደተደረገ ተጨባጭ መረጃ የለምና። በተጨማሪም ለምርጦች መስዋእትነት ነውና። ስለሆነም እንዲነሳ (በቁኑት) አይጠየቅም።’
ይበልጥ የሚያውቀው አላህ ነው።"
ኑዕማን ኢብኑ ዐብዲልከሪም አልወተር
ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
📲 https://t.me/alwatarftawa
📌 اضغط على الرابط ثم انضم
~
ጥያቄ:– ወረርሺ እንዲወገድ ታስቦ በጀማዐ ሶላት ውስጥ የሚደረገው ቁኑት ብይኑ ምንድነው?
መልስ:–
"ከኡለማእ ንግግሮች ውስጥ ሚዛን የሚደፋው ወረርሺ እንዲወገድ ታስቦ ቁኑት አለማድረግ ነው። ምክንያቱም በሶሐቦች ዘመን የዐመዋስ ወረርሺኝ ከመከሰቱም ጋር እንዲነሳላቸው ቁኑት ማድረጋቸው አልተላለፈም። ነገር ግን በሱጁድና ሌሎችም ወቅቶች ውስጥ እንዲወገድ ዱዓእ ማድረጉ ይፈቀዳል።
ልክ እንዲሁ ተውበትና ወደ አላህ መተናነስና ለሱ መዋደቅ ግድ ይላል። ታላቁ ሊቅ ኢብኑ ሙፍሊሕ ‘አልፉሩዕ’ በተሰኘው ኪታባቸው እንዲህ ብለዋል:–
‘ሚዛን በሚደፋው አቋም ወረርሺኝ ለመከላከል ቁኑት አይደረግም። ምክንያቱም በዐመዋስም ሆነ በሌላ ወረርሺኝ ጊዜ ቁኑት እንደተደረገ ተጨባጭ መረጃ የለምና። በተጨማሪም ለምርጦች መስዋእትነት ነውና። ስለሆነም እንዲነሳ (በቁኑት) አይጠየቅም።’
ይበልጥ የሚያውቀው አላህ ነው።"
ኑዕማን ኢብኑ ዐብዲልከሪም አልወተር
ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ
📲 https://t.me/alwatarftawa
📌 اضغط على الرابط ثم انضم