🔥#በዝሙት_በሽታ_የተበከለ_ትዉልድ🔥🔥
🔰 #ምዕራፍ_አስር_ሰባት ➊➐
✍አሚር ሰይድ
╔═════════════════╗
🎖 #የዩኒቨርሲስቲ_ገመና 🎖
╚═════════════════╝
ዩኒቨርስቲዎች ሁለት ጥቅም አላቸዉ ለሀገር የሚጠቅሙ ተማሪዎችን ማፍሪያና በዛ በተዘዋዋሪ ደግሞ ዩኒቨርስቲ ከገቡ ቡሀላ ለአገር የማይጠቅሙ እነሱ ተበላሽተዉ ሌላ ትዉልድን የሚያበላሹ ተማሪዎች መፈልፈያ ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ዩኒቨርስቲዎች ለወላጆች #ወልዶ_መጣያ ከሆኑ ሰነባብተዋል፡፡
ወላጅ ተጨንቆ አስቦ ከራሱ ቀንሶ ለተማሪ ልጄ ይላል ..ተማሪ ግን በጓደኛ ግፊት..የቤተሰብ ቁጥጥር ዩኒቨርስቲ ዉስጥ አለመኖር አላማቸዉን ዘንግተዋል፡፡በፊት ሴት ልጅ ሰነፍ ከሆነች አትማር ስል ብዙ ተከታዮች ለሌላ ይመስላቸዋል ግን ዩኒቨርስቲ ገብተዉ ያለዉን ፈተና መቋቋም ስለማይችሉ በማሰብ ነዉ ለምን በፊት ተማሪ በዉጤቱ በጉብዝናዉ ሳይሆን በኩረጃዉ በትቤት ህግ መላላት ምክንያት ነበር ወደዩኒቨርስቲ የሚገቡት..,እድሜ ይስጠዉና ዶክተር ብርሀኑ ነጋ እየሰራ ያለዉ ስራ በጣጣም አበረታች ነዉ...ተማሪን እያየን የtiktok ትዉልድ እያየን ነዉ በጀመአ ሲወድቅ፡፡ እኔ የሚገርመኝ እኛን የሚያስተዳድሩን በየመስሪያ ቤቱ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች ከስንት አንድ ካልሆነ ጎበዝ ሁነዉ በትምህርት ደረጃቸዉ የሚያስተዳድረን እንጂ ከዛ ዉጭ ያለዉ በፊት በነበረዉ የዩኒቨርስቲ ፓሊሲ የተማሩ መሆናቸዉ በነዚህ ሰዎች ሙስና ይቀራል ማለት ዘበት ነዉ፡፡ ግን አሁን የተጀመረዉ ዩኒቨርስቲዎች ራሳቸዉን በራሳቸዉ ማስተዳደራቸዉ በጣም አሪፍ ነዉ፡፡
የዩኒቨርስቲ ትርጉሙና ትክክለኛ ተማሪ የሚገባት ከዘንድሮ ጀምሮ ይሆናል፡፡
በተጨማሪ በግል ኮሌጅ የሚማሩ ተማሪዎችም ከዩኒቨርስቲ ህይወት ጋር በዚና መስመር እንደሚመሳሰሉ ማወቅ አለብን....
ለወደፊት ትምህርት ጥረት ይጠይቃል ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ተዘፍዝፎ የtiktok ፎሎዉ በመቁጠር ትምህርትን መጨረስ አይቻልም፡፡
ከታች ያለዉ ፁሁፍ በዝሙት መዘመን ስልጣኔ ወይስ የአለም ፍፃሜ በሚለዉ መፅሀፍ ከዛሬ 8አመት በፊት የተፃፈና የጥናት ፁሁፍ አቀርባለሁ...ዛሬስ ከ8ወይከ9አመት ቡሀላ የዚና ስልጣኔ መንገዶች በዝተዉ ዛሬ ላይ የዩኒቨርስቲ ዘመቻ በስንት ፐርንሰት ጨምሮ ይሆን??
╔══════════════════╗
🎖 #ሐዋሳ_ዩኒቨርስቲ 🎖
╚══════════════════╝
«ዩኒቨርሲቲው ፆሙን ነው የሚያድረው፡፡» (ብሌን ሰይፈ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማጅመንት
ሄለን አለሙ የዩኒቨርስቲ ገመና በሚለዉ መፅሀፏ ሀሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ከተማረች ይሄንን ፅፋለች
‹‹ከዩኒቨርሲቲው ልጀምር፤ በተለይ ማታ ላይ ባዶ ይሆናል፡፡ ተማሪው ውልቅ ብሎ ይወጣል፡፡ ከዚህ ይልቅ ‹ዩኒቨርሲቲው ፆሙን ነው የሚያድረው የሚለው ቃል ይገልፀዋል፡፡ የቀን ተማሪ ከማታ ተማሪ ጋር ተቀላቅሎ በባጃጅ እየተጋፋ ይወጣል። የሚገርመው የማታ ተማሪዎች የባጃጅ እጥረት እየገጠማቸው ግማሽ መንገድ በእግር ለመሄድ ይገደዳሉ፡፡ ለቀን ተማሪዎች ያ ሰዓት የማምለጫ ሰዓት ነው የሚመስለው። ውልቅ ብለው ሲሄዱ ሴት ከወንዱ በጣም ብዛት አለዉ
አንዳንዴ ትልልቅ የቤት መኪኖች ቆመው ሲታይ ሠርግ እየታጀበ ይመስላል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ የመኪና ኤግዚቢሽንም ሊመስል ይችላል፡፡ በርካታ መኪና ይቆማል፡፡ መኪኖቹ የሚቆሙት ተማሪ ጥበቃ መሆኑ ይታወቃል። ሆን ተብሎ እዚያ አካባቢ ሴት ተማሪዎችን ለመጠበቅ ይቆማሉ፡፡ ተማሪዎች የሚወጡበት ሰዓት ይታወቃል፤ ይቀጣጠራሉም፡፡
ተማሪዎችን የሚያሻሽጡ ደላሎችም አሉ፡፡ ደላላ የሌለበት ምን ነገር አለ? ያለ ደላላ ይሄ ነገር ሊፈጠር አይችልም፡፡ ለምሳሌ አንድ ሀብታም ዩኒቨርሲቲ መጥቶ ተማሪ ለመጥበስ ይጓተታል ማለት ዘበት ነው:: ቢሞከርም የሚሳካለት ከስንት አንዱ ነው፡፡ ይሄም ይሳካል ብዬ የማስበው አንዳንዴ ከግቢ በፀሐይ ትወጪና ባጃጅ ልታጪ ትችያለሽ፡፡ ያኔ ሊፍት ሲሰጥ የሚሄድ ተማሪ ሊኖር ይችላል፡፡ መጠባበሱም
ሊፈጠር የሚችለው በዚህ አጋጣሚ ነው፡፡ ከዚህ በተረፈ ብዙ ነገር የሚጧጧፈው በደላላ ነው፡፡ ሀብታምም መጥቶ በር ሲቆም ያለቀ ነገር ይዞ ለመሄድ ነው፡፡ ልክ ተጠቅሎ እንደተቀመጠ የሱቅ ዕቃ እንጂ ገና ዋጋ አይደራደርም፡፡ ደላሎቹ ደግሞ ከውጭ ብቻ የሚመጡ አይደሉም፡፡ ከውስጥም (ከተማሪዎች) አሉ፡፡ የእነሱ የሱሳቸው የመሸፈኛ ገቢ የሚገኘው ሴትን ከሀብታሞች ጋር በማቃጠር ነው::
╔═══════════════════╗
🎖 #አርባ_ምንጭ_ዩኒቨርሲቲ 🎖
╚═══════════════════╝
«የሴቶችና የወንዶች ዶርም በጣም ተቀራራቢ ስለሆነ ሴት ለማግኘት ድካም የለብንም፡፡»(ዳዊት ተስፋሁን፣ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮምፒዉተር ሳይንስ ተማሪ)
«እንደ እንስሳ በየሜዳው የሚፈፅሙት ወሲብ ከአዕምሮ በላይ ነው የሆነብኝ (አዜብ ኃይሉ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዎሎጂ ዲፓርትመንት ተማሪ)
‹‹የካምፓስ ሕይወት ከባድ ነው፡፡ወደዛ ስንገባም ብዙ ነገሮች ይነገሩናል፡፡ተማሪ ጥሩም መጥፎም እንዳለ፣ ተማሪ በኤች.አይ.ቪ እንደሚያዝ፣ ከእንዲህ ዓይነት ልጆች ጋር አትግጠሚ፤ እንዳትበላሺ የሚሉና መሰል ምክሮች ከቤተሰብ ተነግሮኝ ነበር፡፡ ያኔ ምክሩን ባልንቅም ግን እውነት አይመስለኝም ነበር፡፡ነገር ግን ብዙ ነገር አየሁ፡፡ጥሩ የሚሆነው ግልፅ ካወራን ነው፡፡ ግልፅ እንነጋገር ከተባለ እዛው ሜዳው ላይ በግልፅ ወሲብ ይደረጋል፡፡ ወሲብ በጣም ከሚደረግባቸው ቦታዎች ውስጥ በጣም ከፍተኛው ስቴዲየም አለ፤ ኳስ ሜዳው ላይ ጨለም ሲል እዛ ሁሉም ተማሪ ወሲብ ያደርጋል፡፡
ከማስታውሰው ነገር አንዱን ልናገር፡፡አንድ ቀን እያጠናን ድንገት መብራት ይጠፋል፡፡አብራኝ ስታጠና የነበረችው የዶርሜ ልጅ ናት፡የሄደችውም እንደኔው ከአዲስ አበባ ነው፡፡እና ከዚህች ጓደኛ ጋር ስናጠና መብራት ጠፍቶ ወደ ዶርም ለመሄድ መንገድ ስናቋርጥ ድምፅ ሰማን፤ እያጠኑ ነው ብለን ነበር፡፡ነገር ግን እነሱ ወሲብ እያደረጉ ነው፡፡ የምሬን ነው! እረግጠናቸው ነው የተራመድነው፤ በጣም በጣም የሚያስጠላ እንደዚህ ዓይነት ነገር አለ፡፡ እኔ ይህ እንደ እንስሳ በየሜዳው የሚፈፅሙት ወሲብ ከአዕምሮዬ በላይ ነው የሆነብኝ፡፡ በየሜዳው ወሲብ ሲያደርጉ በጥበቃዎች ይያዘሉ፡፡»የላይኛዉ ምንጭ መፅሀፍ ገፅ 61
╔═════════════════╗
🎖 #ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ 🎖
╚═════════════════╝
«በ2003 ብቻ 600 ተማሪዎች አስወርደዋል፡፡» (እየሩሳሌም ፍቃዱ - በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሊትሬቸር ተማሪ)
«እዚህ ገምቼ የሄድኩት ትምህርት ፈልጌ ነው፡፡ነገር ግን እዚያ ከሄድኩ በኋላ ብዙ ነገር አይቻለሁ፡፡ እኔ በነበርኩበት ጊዜ ግቢ ውስጥ በፀረ-ኤድስ ክበብ እሳተፍ ነበር፡፡ እዚያ ውስጥ ስታቶች ሲሰሩ አያለሁ፤ በዓይናችንም የምናየው አለ፡፡ ብዙ መጥፎ ነገሮች አሉ፡፡ በዚያው ልክ ብዙ ጥሩ ነገሮች አሉ፡፡
#ለምሳሌ እኔ ካየሁት ዉስጥ ባህርዳር ፓፒረስ የሚባል ትልቅ ሆቴል አለ፡፡ፈረንጆች ይጠቀሙበታል፡፡የግቢ ልጆች ስልክ ቁጥር ከሆላ የተፃፈበት ፎቷቸዉ ከዚያ ይገባል፡፡ልክ እንደ ካታሎግ፡፡የመረጣትን ደዉላችሁ ጥሩልኝ ይላል፡፡በዚህ መልክ ከትምህርት ባሻገር ሌላ ስራ ይሰራሉ ማለት ነዉ፡፡ግቢ ዉስጥ በ2003 ብቻ 600 ተማሪ ነዉ ያስወረደዉ፡፡በአንድ አመት ዉስጥ የተሰራ ስታቲክስ ነዉ፡፡ግቢ ዉስጥ የሚወልዱም አሉ፡፡👇👇👇
🔰 #ምዕራፍ_አስር_ሰባት ➊➐
✍አሚር ሰይድ
╔═════════════════╗
🎖 #የዩኒቨርሲስቲ_ገመና 🎖
╚═════════════════╝
ዩኒቨርስቲዎች ሁለት ጥቅም አላቸዉ ለሀገር የሚጠቅሙ ተማሪዎችን ማፍሪያና በዛ በተዘዋዋሪ ደግሞ ዩኒቨርስቲ ከገቡ ቡሀላ ለአገር የማይጠቅሙ እነሱ ተበላሽተዉ ሌላ ትዉልድን የሚያበላሹ ተማሪዎች መፈልፈያ ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ዩኒቨርስቲዎች ለወላጆች #ወልዶ_መጣያ ከሆኑ ሰነባብተዋል፡፡
ወላጅ ተጨንቆ አስቦ ከራሱ ቀንሶ ለተማሪ ልጄ ይላል ..ተማሪ ግን በጓደኛ ግፊት..የቤተሰብ ቁጥጥር ዩኒቨርስቲ ዉስጥ አለመኖር አላማቸዉን ዘንግተዋል፡፡በፊት ሴት ልጅ ሰነፍ ከሆነች አትማር ስል ብዙ ተከታዮች ለሌላ ይመስላቸዋል ግን ዩኒቨርስቲ ገብተዉ ያለዉን ፈተና መቋቋም ስለማይችሉ በማሰብ ነዉ ለምን በፊት ተማሪ በዉጤቱ በጉብዝናዉ ሳይሆን በኩረጃዉ በትቤት ህግ መላላት ምክንያት ነበር ወደዩኒቨርስቲ የሚገቡት..,እድሜ ይስጠዉና ዶክተር ብርሀኑ ነጋ እየሰራ ያለዉ ስራ በጣጣም አበረታች ነዉ...ተማሪን እያየን የtiktok ትዉልድ እያየን ነዉ በጀመአ ሲወድቅ፡፡ እኔ የሚገርመኝ እኛን የሚያስተዳድሩን በየመስሪያ ቤቱ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች ከስንት አንድ ካልሆነ ጎበዝ ሁነዉ በትምህርት ደረጃቸዉ የሚያስተዳድረን እንጂ ከዛ ዉጭ ያለዉ በፊት በነበረዉ የዩኒቨርስቲ ፓሊሲ የተማሩ መሆናቸዉ በነዚህ ሰዎች ሙስና ይቀራል ማለት ዘበት ነዉ፡፡ ግን አሁን የተጀመረዉ ዩኒቨርስቲዎች ራሳቸዉን በራሳቸዉ ማስተዳደራቸዉ በጣም አሪፍ ነዉ፡፡
የዩኒቨርስቲ ትርጉሙና ትክክለኛ ተማሪ የሚገባት ከዘንድሮ ጀምሮ ይሆናል፡፡
በተጨማሪ በግል ኮሌጅ የሚማሩ ተማሪዎችም ከዩኒቨርስቲ ህይወት ጋር በዚና መስመር እንደሚመሳሰሉ ማወቅ አለብን....
ለወደፊት ትምህርት ጥረት ይጠይቃል ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ተዘፍዝፎ የtiktok ፎሎዉ በመቁጠር ትምህርትን መጨረስ አይቻልም፡፡
ከታች ያለዉ ፁሁፍ በዝሙት መዘመን ስልጣኔ ወይስ የአለም ፍፃሜ በሚለዉ መፅሀፍ ከዛሬ 8አመት በፊት የተፃፈና የጥናት ፁሁፍ አቀርባለሁ...ዛሬስ ከ8ወይከ9አመት ቡሀላ የዚና ስልጣኔ መንገዶች በዝተዉ ዛሬ ላይ የዩኒቨርስቲ ዘመቻ በስንት ፐርንሰት ጨምሮ ይሆን??
╔══════════════════╗
🎖 #ሐዋሳ_ዩኒቨርስቲ 🎖
╚══════════════════╝
«ዩኒቨርሲቲው ፆሙን ነው የሚያድረው፡፡» (ብሌን ሰይፈ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማጅመንት
ሄለን አለሙ የዩኒቨርስቲ ገመና በሚለዉ መፅሀፏ ሀሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ከተማረች ይሄንን ፅፋለች
‹‹ከዩኒቨርሲቲው ልጀምር፤ በተለይ ማታ ላይ ባዶ ይሆናል፡፡ ተማሪው ውልቅ ብሎ ይወጣል፡፡ ከዚህ ይልቅ ‹ዩኒቨርሲቲው ፆሙን ነው የሚያድረው የሚለው ቃል ይገልፀዋል፡፡ የቀን ተማሪ ከማታ ተማሪ ጋር ተቀላቅሎ በባጃጅ እየተጋፋ ይወጣል። የሚገርመው የማታ ተማሪዎች የባጃጅ እጥረት እየገጠማቸው ግማሽ መንገድ በእግር ለመሄድ ይገደዳሉ፡፡ ለቀን ተማሪዎች ያ ሰዓት የማምለጫ ሰዓት ነው የሚመስለው። ውልቅ ብለው ሲሄዱ ሴት ከወንዱ በጣም ብዛት አለዉ
አንዳንዴ ትልልቅ የቤት መኪኖች ቆመው ሲታይ ሠርግ እየታጀበ ይመስላል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ የመኪና ኤግዚቢሽንም ሊመስል ይችላል፡፡ በርካታ መኪና ይቆማል፡፡ መኪኖቹ የሚቆሙት ተማሪ ጥበቃ መሆኑ ይታወቃል። ሆን ተብሎ እዚያ አካባቢ ሴት ተማሪዎችን ለመጠበቅ ይቆማሉ፡፡ ተማሪዎች የሚወጡበት ሰዓት ይታወቃል፤ ይቀጣጠራሉም፡፡
ተማሪዎችን የሚያሻሽጡ ደላሎችም አሉ፡፡ ደላላ የሌለበት ምን ነገር አለ? ያለ ደላላ ይሄ ነገር ሊፈጠር አይችልም፡፡ ለምሳሌ አንድ ሀብታም ዩኒቨርሲቲ መጥቶ ተማሪ ለመጥበስ ይጓተታል ማለት ዘበት ነው:: ቢሞከርም የሚሳካለት ከስንት አንዱ ነው፡፡ ይሄም ይሳካል ብዬ የማስበው አንዳንዴ ከግቢ በፀሐይ ትወጪና ባጃጅ ልታጪ ትችያለሽ፡፡ ያኔ ሊፍት ሲሰጥ የሚሄድ ተማሪ ሊኖር ይችላል፡፡ መጠባበሱም
ሊፈጠር የሚችለው በዚህ አጋጣሚ ነው፡፡ ከዚህ በተረፈ ብዙ ነገር የሚጧጧፈው በደላላ ነው፡፡ ሀብታምም መጥቶ በር ሲቆም ያለቀ ነገር ይዞ ለመሄድ ነው፡፡ ልክ ተጠቅሎ እንደተቀመጠ የሱቅ ዕቃ እንጂ ገና ዋጋ አይደራደርም፡፡ ደላሎቹ ደግሞ ከውጭ ብቻ የሚመጡ አይደሉም፡፡ ከውስጥም (ከተማሪዎች) አሉ፡፡ የእነሱ የሱሳቸው የመሸፈኛ ገቢ የሚገኘው ሴትን ከሀብታሞች ጋር በማቃጠር ነው::
╔═══════════════════╗
🎖 #አርባ_ምንጭ_ዩኒቨርሲቲ 🎖
╚═══════════════════╝
«የሴቶችና የወንዶች ዶርም በጣም ተቀራራቢ ስለሆነ ሴት ለማግኘት ድካም የለብንም፡፡»(ዳዊት ተስፋሁን፣ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮምፒዉተር ሳይንስ ተማሪ)
«እንደ እንስሳ በየሜዳው የሚፈፅሙት ወሲብ ከአዕምሮ በላይ ነው የሆነብኝ (አዜብ ኃይሉ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዎሎጂ ዲፓርትመንት ተማሪ)
‹‹የካምፓስ ሕይወት ከባድ ነው፡፡ወደዛ ስንገባም ብዙ ነገሮች ይነገሩናል፡፡ተማሪ ጥሩም መጥፎም እንዳለ፣ ተማሪ በኤች.አይ.ቪ እንደሚያዝ፣ ከእንዲህ ዓይነት ልጆች ጋር አትግጠሚ፤ እንዳትበላሺ የሚሉና መሰል ምክሮች ከቤተሰብ ተነግሮኝ ነበር፡፡ ያኔ ምክሩን ባልንቅም ግን እውነት አይመስለኝም ነበር፡፡ነገር ግን ብዙ ነገር አየሁ፡፡ጥሩ የሚሆነው ግልፅ ካወራን ነው፡፡ ግልፅ እንነጋገር ከተባለ እዛው ሜዳው ላይ በግልፅ ወሲብ ይደረጋል፡፡ ወሲብ በጣም ከሚደረግባቸው ቦታዎች ውስጥ በጣም ከፍተኛው ስቴዲየም አለ፤ ኳስ ሜዳው ላይ ጨለም ሲል እዛ ሁሉም ተማሪ ወሲብ ያደርጋል፡፡
ከማስታውሰው ነገር አንዱን ልናገር፡፡አንድ ቀን እያጠናን ድንገት መብራት ይጠፋል፡፡አብራኝ ስታጠና የነበረችው የዶርሜ ልጅ ናት፡የሄደችውም እንደኔው ከአዲስ አበባ ነው፡፡እና ከዚህች ጓደኛ ጋር ስናጠና መብራት ጠፍቶ ወደ ዶርም ለመሄድ መንገድ ስናቋርጥ ድምፅ ሰማን፤ እያጠኑ ነው ብለን ነበር፡፡ነገር ግን እነሱ ወሲብ እያደረጉ ነው፡፡ የምሬን ነው! እረግጠናቸው ነው የተራመድነው፤ በጣም በጣም የሚያስጠላ እንደዚህ ዓይነት ነገር አለ፡፡ እኔ ይህ እንደ እንስሳ በየሜዳው የሚፈፅሙት ወሲብ ከአዕምሮዬ በላይ ነው የሆነብኝ፡፡ በየሜዳው ወሲብ ሲያደርጉ በጥበቃዎች ይያዘሉ፡፡»የላይኛዉ ምንጭ መፅሀፍ ገፅ 61
╔═════════════════╗
🎖 #ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ 🎖
╚═════════════════╝
«በ2003 ብቻ 600 ተማሪዎች አስወርደዋል፡፡» (እየሩሳሌም ፍቃዱ - በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሊትሬቸር ተማሪ)
«እዚህ ገምቼ የሄድኩት ትምህርት ፈልጌ ነው፡፡ነገር ግን እዚያ ከሄድኩ በኋላ ብዙ ነገር አይቻለሁ፡፡ እኔ በነበርኩበት ጊዜ ግቢ ውስጥ በፀረ-ኤድስ ክበብ እሳተፍ ነበር፡፡ እዚያ ውስጥ ስታቶች ሲሰሩ አያለሁ፤ በዓይናችንም የምናየው አለ፡፡ ብዙ መጥፎ ነገሮች አሉ፡፡ በዚያው ልክ ብዙ ጥሩ ነገሮች አሉ፡፡
#ለምሳሌ እኔ ካየሁት ዉስጥ ባህርዳር ፓፒረስ የሚባል ትልቅ ሆቴል አለ፡፡ፈረንጆች ይጠቀሙበታል፡፡የግቢ ልጆች ስልክ ቁጥር ከሆላ የተፃፈበት ፎቷቸዉ ከዚያ ይገባል፡፡ልክ እንደ ካታሎግ፡፡የመረጣትን ደዉላችሁ ጥሩልኝ ይላል፡፡በዚህ መልክ ከትምህርት ባሻገር ሌላ ስራ ይሰራሉ ማለት ነዉ፡፡ግቢ ዉስጥ በ2003 ብቻ 600 ተማሪ ነዉ ያስወረደዉ፡፡በአንድ አመት ዉስጥ የተሰራ ስታቲክስ ነዉ፡፡ግቢ ዉስጥ የሚወልዱም አሉ፡፡👇👇👇