ቅዱስ ላሊበላ ከዳቪንቺ የላቀው ጠቢብ
የፀሎተ ሐሙስ ምስል
አፍሮ አይገባ
The Last Supper
በያሬድ ሹመቴ እንደተፃፈው
*ሊዮላርዶ ዳቪንቺ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ1495 እስከ 1498 ባለው ጊዜ በጣሊያኗ የሚላን ከተማ በቅድስት ማርያም (Santa Maria delle Grazie) ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደሳለው የሚነገረው ዝነኛው የመጨረሻው እራት (The last supper) ሲል ከሰየመው የጥበብ ውጤት አስቀድሞ ቅዱስ ላሊበላ ከዳንቪንቺ ከ300 ዓመታት አስቀድሞ የፀሎተ ሐሙስን የጌታ ራት በመስቀል ላይ ቀርጾ ከትውልድ ትውልድ አስተላልፎልናል።
*ምን አልባትም ከዳቪንቺ 30 እና 40 አመታት አስቀድሞ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው አልቫሬጽ የተባለው ሚስዮናዊ ለዚህ ጥበብ ምንጭ ሊሆን ይችላል።
*አልቫሬጽ ስለ ቅዱስ ላሊበላና ስለ ኢትዮጵያ ባሳተመው መጽሐፍ እማኝነት አልያም በሱ አንቂነት የዳቪንቺ የመጨረሻው እራት ዝነኛ ስዕል ተጸንሶም ይሆናል።
*ይህ መስቀል በአንድ ወቅት ተሰርቆ በ25 ሺህ ዶላር ተሽጦ ነበር። ቤልጂየም አገር ቆይቶም ወደ አገሩ በድርድር ከተመለሰም ገና 21 አመቱ ነው።
*የቅዱስ ላሊበላ መስቀል አፍሮ አይገባ በሚል መጠሪያም ይታወቃል።
*በፈዋሽነቱ ምክንያትም ስሙን አግኝቷል።
*የዕለተ ሐሙስ መታሰቢያ ነውና እነሆ ሐዋርያቱን በግራ እና በቀኝ ስድስት ስድስት ተከፍተው ጌታ እየሱስ ክርስቶስ እመሐላቸው በመስቀል ተመስሎ ከፊቱ ደግሞ በመስቀል ላይ የሚፈትተውን ስጋ እና ደሙን አቅርቦ በቅርጹ ላይ ይታያል።
*እንዲህ አይነት ጠቢባን አባቶች ልጆች ነበርን::
©ያሬድ ሹመቴ
@KendelM
@KendelM
የፀሎተ ሐሙስ ምስል
አፍሮ አይገባ
The Last Supper
በያሬድ ሹመቴ እንደተፃፈው
*ሊዮላርዶ ዳቪንቺ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ1495 እስከ 1498 ባለው ጊዜ በጣሊያኗ የሚላን ከተማ በቅድስት ማርያም (Santa Maria delle Grazie) ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደሳለው የሚነገረው ዝነኛው የመጨረሻው እራት (The last supper) ሲል ከሰየመው የጥበብ ውጤት አስቀድሞ ቅዱስ ላሊበላ ከዳንቪንቺ ከ300 ዓመታት አስቀድሞ የፀሎተ ሐሙስን የጌታ ራት በመስቀል ላይ ቀርጾ ከትውልድ ትውልድ አስተላልፎልናል።
*ምን አልባትም ከዳቪንቺ 30 እና 40 አመታት አስቀድሞ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው አልቫሬጽ የተባለው ሚስዮናዊ ለዚህ ጥበብ ምንጭ ሊሆን ይችላል።
*አልቫሬጽ ስለ ቅዱስ ላሊበላና ስለ ኢትዮጵያ ባሳተመው መጽሐፍ እማኝነት አልያም በሱ አንቂነት የዳቪንቺ የመጨረሻው እራት ዝነኛ ስዕል ተጸንሶም ይሆናል።
*ይህ መስቀል በአንድ ወቅት ተሰርቆ በ25 ሺህ ዶላር ተሽጦ ነበር። ቤልጂየም አገር ቆይቶም ወደ አገሩ በድርድር ከተመለሰም ገና 21 አመቱ ነው።
*የቅዱስ ላሊበላ መስቀል አፍሮ አይገባ በሚል መጠሪያም ይታወቃል።
*በፈዋሽነቱ ምክንያትም ስሙን አግኝቷል።
*የዕለተ ሐሙስ መታሰቢያ ነውና እነሆ ሐዋርያቱን በግራ እና በቀኝ ስድስት ስድስት ተከፍተው ጌታ እየሱስ ክርስቶስ እመሐላቸው በመስቀል ተመስሎ ከፊቱ ደግሞ በመስቀል ላይ የሚፈትተውን ስጋ እና ደሙን አቅርቦ በቅርጹ ላይ ይታያል።
*እንዲህ አይነት ጠቢባን አባቶች ልጆች ነበርን::
©ያሬድ ሹመቴ
@KendelM
@KendelM