ሸይኽ ሷሊሕ አል ሉሃይዳን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፡-
«በወላጆች ላይ ፅድቅን ማድረግ አላህን በኢኽላስ ከማምለክ ጋር የተያያዘ ሲሆን ወላጅን አለመታዘዝ በአላህ ላይ ከማሻረክ ጋር የተያያዘ ነው። ለዚህም ነው ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ለባልደረቦቻቸው ‹‹ ከከባባድ ወንጀሎች ይበልጥ ከባዱን አልነግራችሁምን?» አሉ። ሰሃቦችም፦ «አዎን ይንገሩን» አሏቸው።
እሳቸውም፦ “በአላህ ላይ ሽርክን መፈፀም ነው፣ ከዛም ወላጆችን አለመታዘዝ ነው።» በማለት መለሱ። ምስጋናን በተመለከተ አላህ በቁርኣኑ ፦ « እኔን እና ወላጆችህን አመስግን።» ይላል።
@Khalid_islamawi_studio
@Khalid_islamawi_studio
@Khalid_islamawi_studio
@Khalid_islamawi_studio
«በወላጆች ላይ ፅድቅን ማድረግ አላህን በኢኽላስ ከማምለክ ጋር የተያያዘ ሲሆን ወላጅን አለመታዘዝ በአላህ ላይ ከማሻረክ ጋር የተያያዘ ነው። ለዚህም ነው ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ለባልደረቦቻቸው ‹‹ ከከባባድ ወንጀሎች ይበልጥ ከባዱን አልነግራችሁምን?» አሉ። ሰሃቦችም፦ «አዎን ይንገሩን» አሏቸው።
እሳቸውም፦ “በአላህ ላይ ሽርክን መፈፀም ነው፣ ከዛም ወላጆችን አለመታዘዝ ነው።» በማለት መለሱ። ምስጋናን በተመለከተ አላህ በቁርኣኑ ፦ « እኔን እና ወላጆችህን አመስግን።» ይላል።
@Khalid_islamawi_studio
@Khalid_islamawi_studio
@Khalid_islamawi_studio
@Khalid_islamawi_studio