.......... ረመዷን ገባ ማለት የጀነት በር ተከፈተ ማለት ነው።
ከኛ የሚጠበቀው ጀነት የሚጠበቀው ጀነት የሚያስገቡ የአምልኮ ተግባራትና መልካም ሥራዎች ላይ የሙጥኝ ማለት ነው።
ጀነትን እያሰቡ መፆም ።
አላህ ከጀነት ሰዎች ያድርገን።
ከኛ የሚጠበቀው ጀነት የሚጠበቀው ጀነት የሚያስገቡ የአምልኮ ተግባራትና መልካም ሥራዎች ላይ የሙጥኝ ማለት ነው።
ጀነትን እያሰቡ መፆም ።
አላህ ከጀነት ሰዎች ያድርገን።