....................................ረመዳን 3/1446 ዓ᎐ሂ
ዱዓ አብዙ!!
🔹🔹🔷 የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
﴿ثلاثةٌ لا تُردُّ دعوتُهم: الصائمُ حتى يُفطرَ، والإمامُ العادلُ، ودعوةُ المظلومِ﴾
“ሶስት አይነት ሰዎች ዱዓቸው አይመለስም (ተቀባይነት አለው) ፆመኛ እስኪያፈጥር ድረስ፣ ፍትሃዊ መሪ እና የተበደለ ሰው ዱዓ (ፀሎት) ናቸው።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ 4/407
🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟
አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
አንድ ባርያ አላህ ዘንድ ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው ሱጅድ ላይ በሆነ ጊዜ ነው። ስለዚህ ዱአ አብዙ።
📚 ሙስሊም ዘግበውታል
🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟
https://t.me/MuslimNegnEneSul
https://t.me/MuslimNegnEneSul
ዱዓ አብዙ!!
🔹🔹🔷 የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
﴿ثلاثةٌ لا تُردُّ دعوتُهم: الصائمُ حتى يُفطرَ، والإمامُ العادلُ، ودعوةُ المظلومِ﴾
“ሶስት አይነት ሰዎች ዱዓቸው አይመለስም (ተቀባይነት አለው) ፆመኛ እስኪያፈጥር ድረስ፣ ፍትሃዊ መሪ እና የተበደለ ሰው ዱዓ (ፀሎት) ናቸው።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ 4/407
🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟
አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
አንድ ባርያ አላህ ዘንድ ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው ሱጅድ ላይ በሆነ ጊዜ ነው። ስለዚህ ዱአ አብዙ።
📚 ሙስሊም ዘግበውታል
🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟 🌟
https://t.me/MuslimNegnEneSul
https://t.me/MuslimNegnEneSul